የጌታ ቅዱስ አጠራር ጠሪው አምላክ ቅዱስ መሆኑንና የሚጠራቸው ሰዎችም ቅዱስ እንዲሆኑ እንደሚሻ ያመለክታል።በቅዱስ አጠራር የተጠራ ሰው ለጠሪው ሊለይና እንደተጠራ አስተውሎ ሊዘጋጅ ያስፈልጋል። እንዲሁም ቅዱስ መሆን የማይችል ሰውና ቅዱስ የሆነ አምላክ ህብረት ያደረጉበት መንገድ ላይ ትኩረት ሊያደርግ ተገቢ ነው። ለዚህም ምሪት የሚሆን የእግዚአብሄር አሰራር በቃሉ ላይ ተቀምጦአል። አህዛብ የተጠራነው በኛ ውስጥ ባለ መልካም አሳብና ስራ ምክኒያት …
Continue reading ጥሪን የማይምጥን ህይወት
ያከበረ ጠሪ
አንድ ትሁት ንጉስ በግዛቱ ያለውን ህዝብ በማክበር የእራት ግብዣ ጠራ።የተጠራው ህዝብ የንጉሱን ክብር ባይመጠንም ንጉሱ ያንን ሳይቆጥር ወደ እርሱ የክብር ስፍራ ሁሉን ጋበዘ።ንጉስ ፈራጅ ነው፣ነገር ግን ያን ስልጣኑንና ፍርድን አስቀምጦ በርሱ ግዛት በየትኛውም የህይወት ይዘት ያሉትን በርህራሄ ተመልክቶ ጋብዞአቸዋል።ንጉሱ ባለ ሞገስና የተፈራ ነው።ነገር ግን የጠራቸውን ምስኪኖች ውርደታቸውን ገለል አድርጎና በክብር አይቶ በዙርያው ካሉ ባለማእረጎች ጋር …
Continue reading ያከበረ ጠሪ
የፈራሽ ቤት መሃንዲሶች
ህያው ነፍስ ያለን የሰው ልጆች የሚናድ፣ የሚፈርስና የሚከስም ጊዜያዊ መኖርያ ውስጥ እንደምንኖር መቼም ልንዘነጋው የማይገባ ነው። የእግዚአብሄር ፈቃድ የፈጠረውን አካል ከምድር እንዳወጣው መልሶ በምድር ወስጥ እንዲከስም ወስኖአል።ነቢዩ በኢሳ.38:12-16 ላይ፦ “ማደሪያዬ ተነቀለች፥ እንደ እረኛ ድንኳንም ከእኔ ዘንድ ተወገደች፤ ሕይወቴንም እንደ ሸማኔ ጠቀለልሁ፥ እርሱም ከመጠቅለያው ይቈርጠኛል፤ ከማለዳም ጀምሮ እስከ ማታ ድረስ ታጠፋኛለህ። እስኪነጋ ድረስ ቈይቼ ነበር፤ እርሱ …
Continue reading የፈራሽ ቤት መሃንዲሶች
ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,2..]
የሚከተለው ታሪክ አሳዛኙ የሶምሶን የህይወት ክፍል ነው፦ መሳ.16:16-21 “…ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።እርሱም፦ ከእናቴ ማኅፀን ጀምሬ ለእግዚአብሔር የተለየሁ ነኝና በራሴ ላይ ምላጭ አልደረሰም፤ የራሴንም ጠጕር ብላጭ ኃይሌ ከእኔ ይሄዳል፥ እደክማለሁም፥ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ ብሎ የልቡን ሁሉ ገለጠላት።… እርስዋም በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን ላጨው። …
Continue reading ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,2..]
ያለ እውነተኛ አምላክ ኑሮ
እውነተኛ አምላክ ባልተገለጠበት ስፍራና ዘመን የሃሰት አማልክት ተገልጠው ይሰራሉ (2ዜና.15:3)።በዚያን ጊዜ አጋንንት በድፍረትና በግልጽ ስለሚንቀሳቀሱ ተጽኖአቸው ከፍተኛ ነው።የጣኦታት ወረራም ነፃነት አሳጥቶ ማስተዋል እስኪሳን ድረስ ክፋት ይነግሳል፡፡የፍጥረታት ሁሉ ጌታ ግን ፍጥረቶቹ በርሱ ጥላ ስር ተማምነው እንዲኖሩ እንጂ ባለቤት ወዳልሆኑ አማልክት ፊታቸውን እንዲመልሱ አይሻም። እውነተኛ አምላክ የሌለው ትውልድ በክፉ መናፍስት የተጠቃ እንደሆነ የንጉስ አሞጽ ታሪክ ያሳየናል፦ 2ነገ.21:19-22 …
Continue reading ያለ እውነተኛ አምላክ ኑሮ
ወደ ኢየሱስ የመጡ፣ የተሰበሰቡ
ማቴ.4:3-20 “እነሆ፥ ዘሪ ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት።ሌላውም ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀና ጥልቅ መሬት ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፤ፀሐይም ሲወጣ ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው፥ ፍሬም አልሰጠም።ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀና ወጥቶ አድጎ ፍሬ ሰጠ፥ አንዱም ሠላሳ አንዱም ስድሳ አንዱም መቶ አፈራ።የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ …
Continue reading ወደ ኢየሱስ የመጡ፣ የተሰበሰቡ
ከእምነት መንሸራተት
በማቴ.8:237 ውስጥ ያሉ ደቀመዛሙርት በሁኔታዎች አስቸጋሪነት ምክኒያት ልባቸው በፍርሀት ተያዘና አብሮአቸው ያለውን ጌታ እስከመርሳት ደረሱ፡-”ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀመዛሙርቱ ተከተሉት። እነሆም፥ ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር። ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው፡- ጌታ ሆይ፥ አድነን፥ ጠፋን እያሉአስነሡት። እርሱም፡- እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ ስለምን ትፈራላችሁ? አላቸው፤ ከዚህ በኋላ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸ፥ ታላቅ ጸጥታም …
Continue reading ከእምነት መንሸራተት
አሮጌው ወይስ አዲሱ ሰው?[1/2]
ሮሜ.8:5-12 ስለ እኛ ስለ ሰዎች ሲናገር፦ “እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ የሥጋን ነገር ያስባሉና፥ እንደ መንፈስ ፈቃድ የሚኖሩ ግን የመንፈስን ነገር ያስባሉ። ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው። ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤ በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም።እናንተ ግን የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ …
Continue reading አሮጌው ወይስ አዲሱ ሰው?[1/2]
ራስን የመጣል ስልጣኔ[2/2]
ራስን መጣል ከስልጣኔ ጋር? ራስን መጣል ከስልጣኔ ጋር በአፍሪካ ምድር መዋሃድ ይችላሉ ሲባል እዚህ አህጉር ላይ የስልጣኔ ትርጉዋሜና የራስ አተያይ (ለራስ የሚሰጥ ግምት) በተሳሳተ መንገድ ተጣምረው ይገኛሉ ማለት ነው፡፡ የገዛ ራስን በተሳሳተ መንገድ ማየት ባልሰለጠነ ስልጣኔ ላይ ተጨምሮ ይበልጥ ነገሮችን እንዳወሳሰበ ለማሳየትም ነው፡፡ራስን መጣል ሳያንስ የተሳሳተ ስልጣኔ ሲታከልበት በጣም ይጎዳል፡፡ ለምን ”ሰለጠንን” ብለን እንደሰለጠነ ሰው …
Continue reading ራስን የመጣል ስልጣኔ[2/2]
ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,1..]
እስራኤል በሀዘንና በጨለማ ውስጥ በነበረበት ወቅት በተስፋ የተወለደ የአንዲት መካን ልጅ ሶምሶን የእስራኤላውያን የወደፊት ተስፋ በመሆን የወገኖቹ ነጻነት በእርሱ ላይ የወደቀ ሰው ነበር፡፡ ያኔ እስራኤል በተገዢነት ውስጥ በመውደቁ በብዙ ነገር ከእግዚአብሄር ክብር ውጪ ሆኖአል፡፡ ህዝቡ በባርነት ስር ስለነበረ መውጣቱና መግባቱ ጭንቀት የተሞላበት ነበር፡፡ እግዚአብሄር ግን ህዝቡን ነጻ ለማውጣት በተነሳ ዘመን ሶምሶን ተወለደ፡፡ እግዚአብሄር ለእናቱ ሲነግራት፡- …
Continue reading ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,1..]
