•ኮሬብ ተራራ — የእግዚአብሄር ቅባት መቀበያ ተራራ ከቀርሜሎስ ተራራ የወረደው ኤልያስ ምን ገጠመው? በዚያ ተራራ እግዚአብሄርን አምልኮ ነበር፤ እሳት ከሰማይ ወርዳ ታምራት ሲሆንም ተመልክቶአል፤ የህዝቡ ልብ ወደ አምላኩ ሲመለስና የአጋንንት ሰራዊቶች (የበአልና የአጸድ ነቢያቶች) ከህዝቡ መሀል በእጁ ሲደመሰሱ እርሱ ራሱ አይቶአል፤ በጸሎቱም ምድሪቱ ላይ ከሶስት አመታት ድርቅ በሁዋላ ከባድ ዝናብ ያዘነበውን ታምራት ተቀብሎአል፡፡ ወዲያው ግን …
Continue reading በኮሬብ ተራራ ቁም (2/2)
Category:ቤተክርስቲያን
ቀርሜሎስ እንገናኝ [1/2]
ታላቁ ነቢይ ኤልያስ በዘመኑ የእግዚአብሄርን ህዝብ ካሳተው አጋንንታዊ አሰራር ጋር ሲዋጋ የኖረ፣ ህዝቡን ወደ አምላኩ ሊመልስ የታገለ እንዲሁም በፍጻሜው ወዳገለገለው አምላክ በክብር የተሰበሰበ የእምነት ሰው ነበር፡፡ነቢዩ በዘመኑ በእስራኤል ምድር ላይ በነገሰው የባእድ አማልክት ምክኒያት በህዝቡ ላይ የመጣውን የእግዚአብሄር ተግሳጽ ለንጉሱ አመልክቶታል፡- ”በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን፡- በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል …
Continue reading ቀርሜሎስ እንገናኝ [1/2]
ያለመታዘዝ ጠንቅ
ታዝዘው የቀረቡና የተጠጉ ልባቸው ከእምነት በዛለ ጊዜ ያለመታዘዝ እንደሚያሸንፋቸው ቃሉ ያስተምራል፡፡ታዝዘው ወደ ምድረ-በዳ የወጡት እስራኤላውያን ባልታዘዙ ወቅት በነበሩበት ምድረ-በዳ አልቀዋል፡፡ድምጹን እየሰሙ ለድምጹ ተግባራዊ ምላሽ የማይሰጡ በህይወት ላይ በሚፈጠር ጠንቅ ይጠቃሉ፡፡እግዚአብሄር በባሪያው በኢያሱ እጅ ምሪትን ብቻ ሳይሆን እረፍትን ሊሰጣቸው እቅድ ነበረው፡፡እስራኤላውያን ግን ባለመታዘዛቸው የታሰበላቸውን ሊያገኙ አልቻሉም፡፡ ዕብ.4:6-9 ”እንግዲህ አንዳንዶች በዚያ እንዲገቡ ስለ ቀሩ፥ ቀድሞም የምስራች የተሰበከላቸው …
Continue reading ያለመታዘዝ ጠንቅ
በእምነት መመላለስ
በእስራኤል ነገድ ውስጥ የእግዚአብሄርን ህግ ሊጠብቅ የቻለ ሰው አልነበረምና እግዚአብሄር በዚያ ባለመደሰቱ የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ “የእግዚአብሔርን ኪዳን አልጠበቁም፥ በሕጉም ለመመላለስ እንቢ አሉ“ (መዝ.78:10) ያኔ የእግዚአብሄር የግርዘት ቃል ኪዳን በእስራኤል የምድረበዳ ጉዞ ወቅት ተዘንግቶ ነበር።በሌላ መልኩ እስራኤላውያን ከነአን ከገቡ በሁዋላም በሲና ተራራ ፊት ሆነው የተቀበሉትን ህግ እንዲሁ አልጠበቁም።ዛሬም ቢሆን እየሆነ ያለው ተመሳሳይ ነው፡፡ እኛስ ራሳችን …
Continue reading በእምነት መመላለስ
ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,2..]
የሚከተለው ታሪክ አሳዛኙ የሶምሶን የህይወት ክፍል ነው፦ መሳ.16:16-21 “…ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።እርሱም፦ ከእናቴ ማኅፀን ጀምሬ ለእግዚአብሔር የተለየሁ ነኝና በራሴ ላይ ምላጭ አልደረሰም፤ የራሴንም ጠጕር ብላጭ ኃይሌ ከእኔ ይሄዳል፥ እደክማለሁም፥ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ ብሎ የልቡን ሁሉ ገለጠላት።… እርስዋም በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን ላጨው። …
Continue reading ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,2..]
ወደ ኢየሱስ የመጡ፣ የተሰበሰቡ
ማቴ.4:3-20 “እነሆ፥ ዘሪ ሊዘራ ወጣ። ሲዘራም አንዳንዱ በመንገድ ዳር ወደቀና ወፎች መጥተው በሉት።ሌላውም ብዙ መሬት በሌለበት በጭንጫ ላይ ወደቀና ጥልቅ መሬት ስላልነበረው ወዲያው በቀለ፤ፀሐይም ሲወጣ ጠወለገ፥ ሥርም ስላልነበረው ደረቀ።ሌላውም በእሾህ መካከል ወደቀ፥ እሾህም ወጣና አነቀው፥ ፍሬም አልሰጠም።ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀና ወጥቶ አድጎ ፍሬ ሰጠ፥ አንዱም ሠላሳ አንዱም ስድሳ አንዱም መቶ አፈራ።የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ …
Continue reading ወደ ኢየሱስ የመጡ፣ የተሰበሰቡ
ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,1..]
እስራኤል በሀዘንና በጨለማ ውስጥ በነበረበት ወቅት በተስፋ የተወለደ የአንዲት መካን ልጅ ሶምሶን የእስራኤላውያን የወደፊት ተስፋ በመሆን የወገኖቹ ነጻነት በእርሱ ላይ የወደቀ ሰው ነበር፡፡ ያኔ እስራኤል በተገዢነት ውስጥ በመውደቁ በብዙ ነገር ከእግዚአብሄር ክብር ውጪ ሆኖአል፡፡ ህዝቡ በባርነት ስር ስለነበረ መውጣቱና መግባቱ ጭንቀት የተሞላበት ነበር፡፡ እግዚአብሄር ግን ህዝቡን ነጻ ለማውጣት በተነሳ ዘመን ሶምሶን ተወለደ፡፡ እግዚአብሄር ለእናቱ ሲነግራት፡- …
Continue reading ሶምሶምና ህይወት [The failed Prince,1..]
ሹመኛ መንፈሳዊ አካል[The appointed body]
በእግዚአብሄር ዘላለማዊ እቅድ ላይ የሚመጣ ብዥታ ቤተክርስቲያን ማንነትና ተልእኮ ላይ ተጋብቶ ተመሳሳይ ብዥታ እንዲፈጠር ያደርጋል። የእግዚአብሄር እቅድ ከትውልድ ወደ ትውልድ ተሻጋሪ ነው፡፡ በእርሱ ዘንድ ያለው እቅድ ለሰው ልጅ ያለውን አሳብ የያዘ ነው፡፡ በሚመጣው እያንዳንዱ ትውልድ ያን ዘላለማዊ እቅድ በመግለጥ የሰው ልጆች በእቅዱ ውስጥ እንዲገቡ ይጋብዛል፣ ኑ ብሎ ወደ እርሱ ይጠራል፡፡ በሰማይ ያለው እቅዱን ሊገልጥ ሲመጣ …
Continue reading ሹመኛ መንፈሳዊ አካል[The appointed body]
የአምልኮ ንጥቂያ[Faith in the worldly way]
ብዙ ሰዎች መንፈሳዊነትን በሚጋፋ የህይወት እንቅስቃሴ ውስጥ ራሳቸውን አስገብተው ሳለ ያሉበት ጭልጥ ያለ አለማዊነት ምንም ተጽእኖ እንዳላደረገባቸው ሆነው መንፈሳዊነትን ያለ ችግር ሊኖሩት እንደሚችሉ ለአለም ሊያሳዩ ይሞክራሉ፡፡ዝናቸውን የምንሰማው ዘፋኞች፣ቁማርተኞች፣ሞዴሊስቶች፣ በውጪው አለም ደግሞ እጅግ አስደንጋጭ በሆነ ክፉ ተግባር ውስጥ ያሉ ሰዎች ወደ ቤተ-አምልኮ ሲያዘወትሩ ወይም ፕሮግራሞችን ሲካፈሉ በሚዲያ መስኮት የምናየው ነው፡፡ታዲያ እኛም ያንን እንመለከትና በውኑ ዝነኞች በአምልኮ …
Continue reading የአምልኮ ንጥቂያ[Faith in the worldly way]
የሀዋርያት ስራ መጽሀፍ – የሀይማኖቶች መከራከሪያ ሜዳ[misunderstanding the book]
በክርስትና እምነት ውስጥ የሚጠቃለሉ አብዛኛዎቹ እምነቶች የጋራ የሆኑ ወይም ብዙም የማያከራክሩ የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎችን ይጋራሉ፡፡ስለዚህ ሁሎችም በሚባል ደረጃ በህግ በመዝሙራትና በነቢያት የተጻፉ መጻህፍትን (የብሉይ ኪዳን መጽሃፍትን)ያለብዙ ልዩነት ሊቀበሉ ይችላሉ፡፡ከዚህ በተጨማሪ የወንጌል መጽሀፍቶችንና መልእክቶችን ጭምር ያለክርክር ያስተምሩዋቸዋል፣ያምኑአቸዋል፡፡ነገር ግን ሁሎችም በሚያስብል ደረጃ በሀዋርያት ስራ መጽሀፍ ላይ የተለያየ አመለካከትና እምነት ያንጸባርቃሉ፡፡መጽሀፍ ቅዱስ የመዘገበውን የቤተክርስቲያን አመሰራረት ያለማወላወል ከተቀበልን ዛሬ …
Continue reading የሀዋርያት ስራ መጽሀፍ – የሀይማኖቶች መከራከሪያ ሜዳ[misunderstanding the book]
