ተስፋው ብርቱ ነው(2…)

የእግዚአብሄር ቃል በዕብ.11:3 ላይ ሲናገር፦ ‘’ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደ ተዘጋጁ፥ ስለዚህም የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን።’’ ይላል። የማይታይ አምላክ እግዚአብሄር በማይታይ ቃሉ የሚታዩ ነገሮችን ፈጥሮአል፤ ይህ በእምነት የምንቀበለው እውነት ነው፤ ይህ የማይታይ አምላክ የማይታይ እቅድ፣ አሳብ፣ ፈቃድና ትእዛዝ ሁልጊዜ አለው፤ ስለዚህ ከዚያ ውስጥ የሚወጣ አካል የሚሆን እቅድ በእግዚአብሄር ዘንድ አለ ብሎ ማመን ከሰው ይጠበቃል …
Continue reading ተስፋው ብርቱ ነው(2…)

መንፈሳዊ ድካም(4…)

በመንፈስ ቅዱስ የተበረታታች ነፍስ ስታመሰግን እንዲህ አለች፦ ‘’ሃሌ ሉያ። ቸር ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ፤እግዚአብሔር ያዳናቸው፥ ከጠላቶች እጅ ያዳናቸው ይናገሩ።ከምሥራቅና ከምዕራብ፥ ከሰሜንና ከባሕር፥ ከየአገሩ ሰበሰባቸው።ውኃ በሌለበት ምድረ በዳ ተቅበዘበዙ፤ የሚኖሩበትንም ከተማ መንገድ አላገኙም። ተራቡ ተጠሙም፥ ነፍሳቸውም በውስጣቸው አለቀች። በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ ከመከራቸውም አዳናቸው፤… የእግዚአብሔርን ቃል ስለ ዐመፁ፥ የልዑልንም ምክር ስለ ናቁ፥ልባቸው በድካም …
Continue reading መንፈሳዊ ድካም(4…)

የእግዚአብሄር ቸር ስጦታ

የዳዊት መዝሙር። ‘’ጻድቃን ሆይ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ለቅኖች ምስጋና ይገባል። እግዚአብሔርን በመሰንቆ አመስግኑት፥ አሥር አውታርም ባለው በበገና ዘምሩለት። አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ፤ የእግዚአብሔር ቃል ቅን ነውና ሥራውም ሁሉ በእምነት ነውና። ጽድቅንና ፍርድን ይወድዳል፤ የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች።’’(መዝ.33:1-5) እግዚአብሄር በበጎነቱና በሰጪነቱ የታወቀ አምላክ ነው፤ ከሰጪነቱ ታላቅነት የተነሳ ቸር አምላክ ይባላል፤ ሰጪነቱ ህያው አድርጎ …
Continue reading የእግዚአብሄር ቸር ስጦታ

ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(10…)

ሰው ያለፈጣሪው መኖር እንደማይችል የሚያውቅ ሰይጣን ሰዎች እርሱ አምላክ እንደሆነና መመለክ እንደሚገባው አድርጎ በተለያየ መንገድ ያሳምናቸዋል፣ በአገልጋዮቹ አድርጎ ይናገራል፣ ብዙዎችን አሳምኖም በሚታዩ ጣኦታት በኩል እንዲያመልኩት ያደርጋል፤ ይህን በተመለከተ ንጉስ ዳዊት እንዲህ ብሎአል፦ መዝ.96:4-5 ‘’እግዚአብሔር ታላቅ ምስጋናውም ብዙ ነውና፥ በአማልክትም ሁሉ ላይ የተፈራ ነውና። የአሕዛብ አማልክት ሁሉ አጋንንት ናቸውና፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።’’ ዋናው ነገር ሰዎች …
Continue reading ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(10…)

መንፈሳዊ ድካም(3…)

በመስማት ድካም እንደተያዝን በነፍሳችን ውስጥ ሃብት ሆነው የተቅመጡ ውድ መንፈሳዊ ነገሮችን ነፍሳችን እንደምታጣ አይተናል። መንፈሳዊ ድካም ውስጣችን ገንግኖ እንደሆንበተለይ የመስማት ጉልበትን በመብላት አማኝ ወገን ከእግዚአብሄር ጋር እንዳይቀራረብ ያደርጋልና ነገሩ ቸል መባል የሚችል አይነት አይሆንም፤ የችግሩ ጽናት ብዙ ጉድለታችንን አመልካች ነውና፤ በየትኛውም አቅጣጫ የሚፈጥረው ተጽእኖም ቀላል አይደለም፦ በርሱ የሚያስፈልገንን መንፈሳዊ ነገር መርጠን፣ ለእኛ የሚመጥን ነገር ለይተንና …
Continue reading መንፈሳዊ ድካም(3…)

ተስፋው ብርቱ ነው(1…)

የእግዚብሄር ተስፋ በእግዚአብሄር ላይ ላለን እምነት የጀርባ አጥንትና መሰረት ነው። እግዚአብሄርን የሚያምኑ እርሱን ተስፋ አድርገው ይጠብቃሉ፤ ተስፋ በሌለበት እምነት የለምና። ቃሉ የሚነግረን እንዲህ በማለት ነው፦ እብ.11:1-3 ‘’እምነትም ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ፥ የማናየውንም ነገር የሚያስረዳ ነው።ለሽማግሌዎች የተመሰከረላቸው በዚህ ነውና። ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደ ተዘጋጁ፥ ስለዚህም የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን።’’ ተስፋ በማይታይ ግን ሊሆን ባለው …
Continue reading ተስፋው ብርቱ ነው(1…)

መንፈሳዊ ድካም(2…)

በሮሜ.14:1 ላይ ‘’በእምነት የደከመውንም ተቀበሉት፥ በአሳቡም ላይ አትፍረዱ።’’ ባለው መሰረት በእምነት ድካም ሲመጣ በአማኝ ላይ ከሚመጣ የአስተሳሰብ መናጋት ለመታደግ ጥንቃቄ እንዲኖረን ቃሉ ይመክራል። በተለምዶ እንደምናየው ሰው በአሳብ መናጋት ውስጥ ሲገባ ሌሎች ሰዎች በርሱ ላይ እንዲፈርዱ መንገድ ይከፍታል፤ በተለየ ሁኔታ እንዲገምቱት፣ እንዲተቹትና እንዲፈርዱበትም ያደርጋል። ያ የሚያስተች አመለካከት ደግሞ አድሮ የስነ ልቦና መናወጥ ምንጭ መሆኑ አይቀርም፤ በዚህ …
Continue reading መንፈሳዊ ድካም(2…)

ቅዱሳን ሁኑ!

ለህጉ መልስ ያለው ከጸጋው ዘንድ ነው ‘’…እንግዲህ ምን ይሁን? ከእነርሱ እንበልጣለንን? ከቶ አይደለም፤ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም ሁሉ ከኃጢአት በታች እንደ ሆኑ አስቀድመን ከሰናቸዋልና፤ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፦ ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥ በአንድነትም የማይጠቅሙ ሆነዋል፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም፥ አንድ ስንኳ የለም።’’ (ሮሜ. 3:9-12) ሰው ከእግዚአብሄር ፊት ወድቆአልና ቅድስና በራሱ …
Continue reading ቅዱሳን ሁኑ!

ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(9… )

​​​​​​​​ዕብ.3:1 ‘’ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ’’ እውነተኛ ሃይማኖት ከአይሁድ እምነት ይጀምር እንጂ ፍጻሜውን ያገኘው በኢየሱስ የመስቀል ስራ አማካይነት በተሰጠን እምነት ነው፤ የዚህ ሃይማኖት ሊቀካህናትና የሃይማኖቱ ሃዋርያ ራሱ ጌታ ነው፤ አይሁድ የተቀበሉት ህግ ሊመጣ ለነበረው በእምነት ለሚገኘው ለክርስቶስ ጽድቅ እንደ ጥላ ነበረ። ይህም እምነት አብረሃም እግዚአብሄርን …
Continue reading ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(9… )

ያለጊዜው አትፍረዱ(2… )

ያለጊዜው ፍርድ ለምን? ​​​​​​​​‘’በጨለማ የተሰወረውን ደግሞ ወደ ብርሃን የሚያወጣ የልብንም ምክር የሚገልጥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ጊዜው ሳይደርስ አንዳች አትፍረዱ፤ በዚያን ጊዜም ለእያንዳንዱ ምስጋናው ከእግዚአብሔር ዘንድ ይሆናል።’’ (1ቆሮ.4:5) ያለጊዜው ፍርድ አንድም ፈራጅ ሳይሆኑ በፍርድ ወንበር መሰየም ነው፣ ደግሞም የፍርድ ሰአት ሳይሆን ፈጥኖ ፍርድ ማኖር ነው። እውነታ ደግሞ ከእግዚአብሄር ዘንድ ፍርድ የሚወጣበት ትክክለኛው ጊዜ ሳይደርስ በፊት ድምዳሜ …
Continue reading ያለጊዜው አትፍረዱ(2… )