በቀደመው ክፍል እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ በሚለው የምስራች ቃል ውስጥ ከሚገኙ ትኩረታችንን ከሚስቡ ነገሮች መሃል መድሃኒት፣ ስምና ጽንስ እንደሚገኙ (የተጸነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነው ስለሚል) እነዚህ ሶስት ነገሮችም ሰማያዊ ምንጭ እንዳላቸው አይተናል፤ በተለይ መድሃኒትን በተመለከተ እግዚአብሄር በነቢያት በኩል አስቀድሞ እንደተናገረ እንዲያውም እርሱ ራሱ መድሃኒት ሊሆን እንደወሰነ ከቃሉ አይተናል። በእግዚአብሄር አሰራር የተገለጠ መድሃኒት ስጋና …
Continue reading ስለእርሱ ያልኩት ይህ ነበር (ዮሐ.1:15) – 2…
ተግዳሮት ተሸንፎአል(1…)
በእግዚአብሄር የታመንን ክርስቲያኖች ድሮ በአለም ሳለን (ወደ እምነት ሳንመጣ አስቀድሞ በአለማዊነት ህይወት ሳለን) ከነበረን ተግዳሮት ይልቅ አሁን የተለየ ምን አይነት ፈተና ገጠመን? በአለም ተጽእኖ ስር ሳለን ሲያስቸግሩን የነበሩ የስጋችን፣ የአለምና የሰይጣን ፍልሚያዎች አሁንም እንዳሉ ስላሉ በእኛ ህይወት ምን አዲስ ነገር ይኖራል? የሚል ጥያቄ ሊያመራምር ይችል ይሆናል። ምርመራውም ጥያቄውም ቢመጣ ትክክል ነው፣ ግን ተጠግተን ስንመለከት ውጊያውና …
Continue reading ተግዳሮት ተሸንፎአል(1…)
ሕጉ የሚለውን እንስማ
– ህጉ ስለ አምልኮ የሚለውን እንስማ – ህጉ ስለ አምላክ ማንነት የሚለውን እንስማ – ህጉ ህዝቡ ከአምላካቸው ጋር ስለሚኖራቸው ግንኙነት የሚለውን እንስማ – ህጉ ለማን እንደተሰጠ እንስማ – ህጉ ወደ ማን እንደሚመራ እንስማ ዘዳ.1:1-5‘’በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ውስጥ በኤርትራ ባሕር ፊት ለፊት፥ በፋራን በጦፌልም በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል …
Continue reading ሕጉ የሚለውን እንስማ
የአብረሃም ዘር(1…)
የአብረሃም ዘር የሚባለው ወገን በትውልድ አንጻር ያየነው እንደሆነ እየተነጋገርን ያለው የአብረሃምን ልጆችና ከርሱ በኋላ የተከተሉት ወገኖችን የትውልድ መስመር ነው፤ የአብረሃም ታሪክ በመጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ ትልቅ ትኩረት የተደረገበት መሆኑ መሰረቱ ይህ ሰው ከራሱና ከወገኖቹ ሰዋዊ ፈቃድ ወጥቶ ወደ እግዚአብሄር የዘላለም እቅድ ውስጥ ታዛዥ ሆኖ የገባ በመሆኑ፣ ዘመኑን በሙሉ ለተገለጠለት አምላክ ታማኝ ሆኖ በመኖሩና በቀጣይም የእግዚአብሄር ቃል …
Continue reading የአብረሃም ዘር(1…)
ስለእርሱ ያልኩት ይህ ነበር (ዮሐ.1:15) – 1…
ስለእርሱ ያልኩት ይህ ነበር (ዮሐ.1:15) – 1… ስለመድሃኒታችንና ስለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃሉ ምን ይላል? እርሱ ማን መሆኑን ለምንጠይቅ የእግዚአብሄር ቃል መልስ አለው። ቃሉ በዮሐ.1:30 እንደሚል፦ ‘’አንድ ሰው ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ ከእኔም በፊት ነበርና ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል ብዬ ስለ እርሱ ያልሁት ይህ ነው።’’ ይላል፤ ስለዚህ ቃሉ ዛሬም ስለርሱ የሚለው አለውና ከርሱ እንስማ። – እርሱ ሕዝቡን …
Continue reading ስለእርሱ ያልኩት ይህ ነበር (ዮሐ.1:15) – 1…
የአይን አምሮትና የሥጋ ምኞት(1…)
የሰው ልጅ በሃጢያት ምክኒያት እግዚአብሄር ካኖረው መንፈሳዊ ስፍራ ሲወድቅ፣ ከጌታ ክብር፣ ድምጽና መገኛ አካባቢ ወዲያው ተባርሮአል፤ ሃጢያት እግዚአብሄር ሊያየው የማይታገሰው አምጽ በመሆኑ አዳም በአምላኩ አካባቢ ከነሃጢያቱ ሊመላለስ አልቻለም ነበር፤ ስለዚህ በሃጢያት በወደቀበት በዚያው ወቅት አዳም ላይ ፍርድ ወድቆበታል፤ በዚያው ወቅት ለአዳም ተሰርቶ የነበረ ስፍራና መልካም ስራም ከርሱ ሃጢያት የተነሳ ተሽሮአል። ከፍርድ በሁዋላ ህይወት ለአዳም አስቸጋሪ …
Continue reading የአይን አምሮትና የሥጋ ምኞት(1…)
ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(12…)
ያለጥርጥር ሁሉ ሊቀበሉት የተገባ የነጠረ እምነት አለ፣ ያለክርክር ሁሉ ሊከተሉት የተገባ ጌታ አለ፣ ያለማወላወል እጃቸውን ሊሰጡና በምስጋና ወደርሱ ሊገሰግሱ የተገባ አምላክ አለ፤ ይሄ አምላክ እናደርገው ዘንድ የተገባውን ትእዛዝ በፊታችን ሲያኖርም እንድንና ዋስትና ባለው መንገድ ውስጥ እንድንመላለስ ነው። በመጨረሻው ዘመን ግን ጨካኝ መንፈስ በግልጥም ተሰውሮም እየሰራ ስላለ ሃሰተኞች ሃይማኖቶች በእውነተኛ ሃይማኖት ላይ እንዲነሱ አድርጎአል፣ ብዙዎች ስተው …
Continue reading ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(12…)
ፍጹማን ሁኑ!
ፍጹማን ሁኑ፦ በእግዚአብሄር የምትለወጡ ሁኑ፣ የራሳችሁን ችሎታ፣ አቅምና እውቀት ውስንነት አምናችሁ ተቀበሉ ሁሉን ለሚችል አምላክ ለርሱ ስፍራውን ልቀቁ፣ በቃሉ ላይ ያላችሁ እምነት ሙሉ ይሁን፣ የራሳችሁ ፈቃድ በእርሱ በእግዚአብሄር ፈቃድ ለመገዛት ፍጹም የተመቸና የተደላደለ ይሁን፣ በሙሉ ልባችሁ ለርሱ አሳብ ተሰጡ፣ ጉልበታችሁን ለርሱ፣ አሳባችሁን ለርሱ፣ ሃይላችሁን ለእርሱ፣ ሙሉ ፍቅራችሁ ለርሱ፣ ንጹህ አምልኮአችሁ ለርሱ (ከእርሱ በቀር ላለመስገድ፣ ላለመገዛት…) …
Continue reading ፍጹማን ሁኑ!
የእግዚአብሄር ቸርነት በአዲስ ኪዳን
መዝ.106:1-4 ‘’ሃሌ ሉያ፤ ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ። የእግዚአብሔርን ኃይል ሥራ ማን ይናገራል? ምስጋናውንስ ሁሉ ማን ያሰማል? ፍርድን የሚጠብቁ፥ ጽድቅንም ሁልጊዜ የሚያደርጉ ምስጉኖች ናቸው።አቤቱ፥ በሕዝብህ ሞገስ አስበን፥ በመድኃኒትህም ጐብኘን’’ እግዚአብሄር የትውልድ ሁሉ አምላክ ስለሆነ በብሉይ ኪዳን ለፍጥረት ያደረገውን ቸርነት በአዲስ ኪዳንም በተመሳስይ ሁኔታ የቀጠለበት አጋጣሚ ነው አሁንም የሚታየው፣ ያለ እግዚአብሄር ፈቃድ የበላና የጠጣ …
Continue reading የእግዚአብሄር ቸርነት በአዲስ ኪዳን
ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(11…)
የጌታ ኢየሱስ ክብር በብርሃን የተገጠለት አገልጋይ፣ ማዳኑንና ምህረቱን ከእርሱ የቀመሰ በአንድ ወቅት ግን የአማኞች አሳዳጅና ጠላት የነበረ ከተለወጠና የጌታ ጸጋ ካገኘው በሁዋላ ደግሞ ከሁሉም ሃዋርያት አብልጦ የሮጠ፣ አብዝቶ የደከመም የእግዚአብሄር ሰው የኖረበትንና የሰበከውን ሃይማኖት ለተተኪው ልጁ በጽናት አስይዞ ይሰድደው ዘንድ በምክሩ ሲያበረታው በብዙ የመጽሃፍ ቅዱስ ክፍል እንመለከታለን፤ በዚህ ስፍራ የምንመለከተው ቃል ደግሞ እንዲህ ሲል ይንገራል፦ …
Continue reading ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(11…)