ቤተክርስቲያን የአዲስ ኪዳን አገልጋዮች ባስተማሩት ወንጌል ላይ መሰረትዋን የጣለች የክርስቶስ አካል ነች፡፡ክርስቶስን አምነው በጥምቀት የለበሱት፣ እርሱን በማወቅና በማደግ እስከ ሙላቱ ድረስ በቃሉና በመንፈሱ ለመታነጽ በአንድነት ተያይዘው የሚኖሩባት ማህበር ናት፡፡ይህች ቤተክርስቲያን በዚህ ዘመን ከሚገኙት ቤተ እምነቶች በዋናነት የምትለየው ሰው ሁሉ ጌታ የሰጠውንና ሀዋርያት እንደተቀበሉት ያስተማሩትን ትምህርት ብቻ በመቀበልና በማመን መንግስተ ሰማይ እንደሚገባ ማመንዋ ነው፡፡ ኢየሱስ በገዛ …
Continue reading ቤተክርስቲያን – ማን ናት ?[church of the living God,1..]
