ከፊቴ ያለ ጠላት ከፊት የሚወጣ ጠላት እስካልተቐቐምኩት ድረስ ከእርምጃዬ የሚፈጥን፣ ከጅማሬዬ ቀድሞ ያሻውን የሚፈጽም፣ ከጉዞዬ ፊትም ወጥቶ መሰናክል የሚሆን ነው፣ በእቅዴና በስራዬ እንዳይቀድመኝና እንዳያሰናክለኝ ምኞቴ ቢሆንም እኔ ያን ማሳካት እንደምችል በራሴ እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ የሚያደባ ጠላት መንገዴ ላይ የሚያተኩረው ከእውነት ሊያስተኝ እግሬንም ሊያሰናክለው ካልሆነ ለሌላ ለምንም አይሆንም፡፡ በዚያ ተልእኮው ስንቴ ወጥመድ አጠመደብኝ? ስንቴ ማሰናከያ ድንጋይ አኖረብኝ? …
Continue reading ፊትህን አሳየን{3..}
ሰላም ለናንተ ይሁን[3ኛ…]
ምክረ ሰላም ”እግዚአብሔርስ የሰላም አምላክ ነው እንጂ የሁከት አምላክ አይደለምና፤ በቅዱሳንም አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንዲህ ነው።”(1ቆሮ.14:33) ግን አንዳንዴ ሁከት ሲያስጨንቀን፣ ሰላም አጥተን ስንባዝንና እፎይ ያልንበት ጊዜ እስካይታወሰን በፈተና ስንቅበዘበዝ ወደ እኛ ተመልሶ የመምጣቱ ነገር ያጠራጥረናል፤ በእውነተኛ ትርጉሙም ላይ ጥያቄ በማንሳት ሰላምን እንነቅፋለን፤ እርሱ ማን ነው? እስከማለት እንደርሳለን፡፡ በእርግጥስ ሰላም ለእኛ ምንድነው? አንጻራዊውን ሰላም ለማለት አይደለም፤ …
Continue reading ሰላም ለናንተ ይሁን[3ኛ…]
ከሰማይ እውቀት መጉደል[1…]
ከሰማያዊ እውቀት መጉደል የሚያመጣውን መምታታት፣ የሚፈጥረውን የማስተዋል እጦት፣ የሚጥለውን የጉዳት ጠባሳ፣ የሚያስቀረውን መለኮታዊ ጸጋ፣ ተመትቶ ማንከስ ወይም ተቆርጦ መንገድ ላይ መቅረትን ለመገንዘብ በግልጽ ከአይሁድ የህይወት ተሞክሮ በማየት መማር እንችላለን፡፡ ሰማያዊ እውቀት ምንድነው? የእውቀቱ መታጣት እንዴት አስከፊ ቢሆን ነው የዚህን ያህል ጉድለትና ጥፋት ያሚያስከትለው? የምንል ልንኖር እንችላለን፡፡ ቅድሚያ በዘኊ.24:15-16 ላይ የሚገኘው በለአም የተባለ ሰው ስለ መለኮታዊ …
Continue reading ከሰማይ እውቀት መጉደል[1…]
እየጠየቁ ያለመቀበል{2..}
ጠይቆ ያለመቀበል ፈልጎ ያለማግኘት የወለደው ውጤት ሲሆን የዚህም ምክኒያት ሰጪውን አምላክ ፊት ሽቶ ለማየት ያለመቻል የፈጠረው ውድቀትና ያለመረጋጋት ነው፡፡ በሌላ አባባል ሰጪውን አምላክ በትክክለኛ አካሄድ ተራምደን ልናገኘው ባለመቻላችን የጠየቅነውን ነገር ከሰጪው መቀበል አልቻልንም፣ ለማግኘት እንደተመኘነው አልተሳካልንምም ማለት ነው፤ ሞገስ አልባ አካሄድ ማለትም ይሄው ነው፡፡ ለመሆኑ ለምንድነው ሰው ከፈጣሪው አንዳች ነገር ፈልጎ ሳለ ቢጠይቅ ከርሱ የፈለገውን …
Continue reading እየጠየቁ ያለመቀበል{2..}
ፊትህን አሳየን{2..}
የእግዚአብሄርን ታላቅነትና አስፈሪ ክብር ማወቅ ለሚፈልግና ሀይሉን ሊረዳ የሚፈቅድ ካለ እግዚአብሄር ለህዝቡ የተገለጠበትን ሁኔታ እንዲያይ እንዲያስፈልግ ለመታሰቢያነት በቃሉ ላይ ሰፍሮአል፡- ዘጸ.19:10-11 “እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፡- ወደ ሕዝቡ ሂድ፥ ዛሬና ነገም ቀድሳቸው፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፤ በሦስተኛው ቀን ሕዝቡ ሁሉ ሲያዩ እግዚአብሔር በሲና ተራራ ላይ ይወርዳልና ለሦስተኛው ቀን ይዘጋጁ።” የእስራኤል ህዝብ በግብጽ ሳለ በሙሴ በኩል ስለ እግዚአብሄር አዳኝነት ሰምቶ …
Continue reading ፊትህን አሳየን{2..}
ሰላም ለናንተ ይሁን[2ኛ…]
የአለም ህዝቦችና መንግስቶቻቸው ምድርን ለሚንጠው ሁከት ሰላምን በማፈላለግ ብዙውን ዘመናቸውን ፈጅተዋል፡፡ ሰላምን ለማምጣት ብዙ መክረዋል፣ በህብረት ለፍተዋል፣ አጥፊው ላይ ወስነዋል፣ የተጣሉትን ሊያስታርቁ ደክመዋል፤ ነገር ግን እንደልፋታቸው መጠን የተሻለ ነገር በአለም ላይ አልመጣም፡፡ ይህንም ይሁን ያን እርምጃ ይውሰዱ፣ በዚህኛውም ይሁን በዚያኛው ብልሀት ይሂዱ ያልደረሱበት ጥበብ እንዳለ እናያለን፤ የሰላም ጎዳና ወዴት መሆኑን እንዳላስተዋሉትም እንረዳለን፤ የምንጩን ማንነት አልደረሱበትማ፡፡ …
Continue reading ሰላም ለናንተ ይሁን[2ኛ…]
የፍቅር ግዛቶች [4..]
እግዚአብሄርን ለምን እንወደዋለን? መውደዱ ዋስትናችን ስለሆነ አይደለምን? መዝ.145:20 “እግዚአብሔር የሚወድዱትን ሁሉ ይጠብቃል” ስለሚል፡፡ እንዲሁም እግዚአብሄር ውደዱ ያለን ነገር እንዳለ ሁሉ እንድንጠላው የሚፈልገው ነገርም አለ፡፡ ጥሉ ያለንን ነገር እግዚአብሄር በእኛ ዘንድ ሊያያቸው እንደማይሻ ከቃሉ መመልከት እንችላለን፡- 1ሳሙ.28:16-19 ”ሳሙኤልም አለ፡- እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ? እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት …
Continue reading የፍቅር ግዛቶች [4..]
እየጠየቁ ያለመቀበል{1..}
መዝ.4:2-8 ”እናንት የሰው ልጆች፥ እስከ መቼ ድረስ ልባችሁን ታከብዳላችሁ? እግዚአብሔር በጻድቁ እንደ ተገለጠ እወቁ፤ እግዚአብሔር ወደ እርሱ በተጣራሁ ጊዜ ይሰማኛል። ተቈጡ፥ ነገር ግን ኃጢአትን አታድርጉ፤ በመኝታችሁ ሳላችሁ በልባችሁ አስቡ፤ ዝም በሉ። የጽድቅን መሥዋዕት ሠዉ፥ በእግዚአብሔርም ታመኑ። በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙ ናቸው። አቤቱ፥ የፊትህ ብርሃን በላያችን ታወቀ። በልቤ ደስታን ጨመርህ፤ ከስንዴ ፍሬና ከወይን ከዘይትም ይልቅ …
Continue reading እየጠየቁ ያለመቀበል{1..}
ፊትህን አሳየን{1..}
የእግዚአብሄር ፊት ከቅርበቱ፣ ከክብሩ፣ ከእይታው፣ ከሞገሱ፣ ከጉብኝቱ፣ ከመገኛው፣ ከገጽታውና ከማንነቱ ጋር ይያያዛል፡፡ የእግዚአብሄር ፊት ሲታይ ክብሩ ይታያል፣ ሀይሉ ከሞገስና ከማስፈራቱ ጋር ይገለጣል፡፡ ሰው በእግዚአብሄር ፊት ሲሆን ለምህረት ይቆማል፣ በረከት ሊቀበል ይቆማል፣ ትእዛዝ ሊቀበል፣ ፍርድ ሊቀበል፣ ደግሞም ሀይል ይሞላ ዘንድ ሀያሉ አምላክ ፊት ይቆማል፡፡ የሰው ልጅ የመጨረሻው አቁዋቁዋሙ ግን ዘላለማዊውን ኑሮ መወሰኛ ሰአት ይሆናል፡- ራእ.20:12 “ሙታንንም …
Continue reading ፊትህን አሳየን{1..}
ሰላም ለናንተ ይሁን[1ኛ…]
የሰላማ አላማ እግዚአብሄር ወደ እኛ ዘንድ የሚመጣው እረፍትን ሊሰጥ ሲሆን ቀርቦ በምህረት ሲጎበኘንም በሚሰጠን እረፍት በኩል ህይወታችንን ማጽናት እንዲሁም የከበበንን ውስጣዊ ሆነ ውጫዊ ጫናና ሁከት ማራቅና በሰላም ማሳረፍ ነው፡፡ የሰላም መሰረት በሰዎች ህይወት ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ እንዳለው የሚያውቅ አምላክ ወደ አለምና ወደ ሰው ልጆች ሲመለከት ቅድሚያ ትኩረት የሚያደርገው የጠፋብን ሰላም ላይ ነው፡፡ በዘኊ.6:25-27 ያለው ቃል …
Continue reading ሰላም ለናንተ ይሁን[1ኛ…]
