ሕጉ ቅዱስ ነው ትእዛዚቱም ቅድስትና ጻድቅት በጎም ናት፣ ሕግ መንፈሳዊ እንደ ሆነ እናውቃለንና፤ በሮሜ.7:9-14 ላይ እንደተገለጸው፦ ‘’እኔም ዱሮ ያለ ሕግ ሕያው ነበርሁ፤ ትእዛዝ በመጣች ጊዜ ግን ኃጢአት ሕያው ሆነ እኔም ሞትሁ፤ ለሕይወትም የተሰጠችውን ትእዛዝ እርስዋን ለሞት ሆና አገኘኋት፤ ኃጢአት ምክንያት አግኝቶ በትእዛዝ አታሎኛልና በእርስዋም ገድሎኛል። ስለዚህ ሕጉ ቅዱስ ነው ትእዛዚቱም ቅድስትና ጻድቅት በጎም ናት። እንግዲህ …
Continue reading የህግ ሁነኛ ችሎታና በህግ የተሰጡ እድሎች
Category:የእውነት እውቀት
ለችግረኛው የቆመ(2…)
ችግር በብዙ መልክ ይገለጣል፤ ቢሆንም እጥረት፣ ማጣት፣ አለመሳካት፣ እንቅፋት፣ እክል፣ ድካም፣ አደጋ፣ ህመም የመሳሰሉት በአብዛኛው በስጋችን ላይ የሚሆኑ ችግሮቻችን ናቸው። ችግር ግን በስጋ ላይ ብቻ አይቆምም፣ ይልቁንም በመንፈሳዊ የህይወት አቋም ውስጥ ከፍ ባለ ሁኔታ ይገለጣል እንጂ። መንፈሳዊ ችግር በስጋ ላይ ሊንጸባረቅ የማይችል ከሆነ በለመድነው መንገድ ‘’ይህ በመንፈሳዊ ህይወታችን ውስጥ የሆነብን ነው’’ ብለን አስረግጠንና አምነን እንደ …
Continue reading ለችግረኛው የቆመ(2…)
ለችግረኛው የቆመ(1…)
እግዚአብሄር በአምላካዊ ቸርነትና በፍጹም ደግነት ለቅዱሳን መጽናናትና ድጋፍ ሆኖ የሚገለጠው ሰዎች በነርሱ ላይ ያን አመለካከትና ምግባር ማሳየት ስለማይችሉ ነው። አለም በከፋ መንፈስ ተይዛ ሳለች ልጆችዋ በጎነትን ሊያፈልቁ ስለማይችሉ ህያው አምላክ ለራሱ የቀደሳቸውን ወገኖች እንዴት ባለ ምህረት እንዲያኖር ያውቃል። የሰው ልጆች ለደግነት መስፈርታቸው የሚወዱትና የሚወዳቸው ሰው መሆኑ፣ የሚጠቅሙትና የሚጠቅማቸው ሆኖ ሲገኝም ነው። በእግዚአብሄር ፊት ደስ የሚያሰኘውን …
Continue reading ለችግረኛው የቆመ(1…)
ህግ ፈጽሞ ሊያነጻ ያለመቻሉ
እንደ አማኝና የጌታን ምህረት ተስፋ እንዳደረገ ክርስቲያን ትልቁ ፍላጎታችንና ልንደርስበት የምንፈልገው መሻታችን በእግዚአብሄር ፊት ነጽተንና ጻድቅ ሆነን መገኘት ነው፤ እግዚአብሄር በልጅነት ተቀብሎን፣ መንፈሱን ሰጥቶን የርሱን መንግስት ወራሽ እንሆን ዘንድ ነው፣ የሰውነታችን (አዲሱ ሰው የመሆናችን) መልካም መጨረሻ ይህ ነው። በዚህ አሰራር በኩል ልንደርስበት የምንሻውም ከኛነታችን ውጪ (ነጻ አውጥቶን) እግዚአብሄር አመጸኛ ሆነን እንዳይቆጥረን (ደግሞ እንዲቀበለን) እና በፊቱ …
Continue reading ህግ ፈጽሞ ሊያነጻ ያለመቻሉ
ህግ ሊያጸድቅ ያለመቻሉ
የህጉ ሰውን በእግዚአብሄር ፊት ለማቆም ያለመቻል ድካም ምንን ያሳየናል? – እግዚአብሄር ከህጉ የተሻለ መንገድ እንደሚከፍት ያሳያል – ህጉ ከሰው የሚጠብቀው ድርጊት፣ እንቅስቃሴና ውሳኔ እንደተጠበቀው እንዳልተሟላ ያሳያል – የሰው ልጅ ችሎታ ጎዶሎ፣ ደካማና ጽድቅን የማይሰራ መሆኑን ያሳያል – የሰው ልጅ በህግ እንደማይጸድቅ ያሳያል – እግዚአብሄር በህግ ፋንታ ጸጋን እንደሰጠ ያሳያል – ህግና ጸጋ ሁለቱም መንፈሳዊ ሲሆኑ …
Continue reading ህግ ሊያጸድቅ ያለመቻሉ
ሕጉ የሚለውን እንስማ
– ህጉ ስለ አምልኮ የሚለውን እንስማ – ህጉ ስለ አምላክ ማንነት የሚለውን እንስማ – ህጉ ህዝቡ ከአምላካቸው ጋር ስለሚኖራቸው ግንኙነት የሚለውን እንስማ – ህጉ ለማን እንደተሰጠ እንስማ – ህጉ ወደ ማን እንደሚመራ እንስማ ዘዳ.1:1-5‘’በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ውስጥ በኤርትራ ባሕር ፊት ለፊት፥ በፋራን በጦፌልም በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል …
Continue reading ሕጉ የሚለውን እንስማ
ፍጹማን ሁኑ!
ፍጹማን ሁኑ፦ በእግዚአብሄር የምትለወጡ ሁኑ፣ የራሳችሁን ችሎታ፣ አቅምና እውቀት ውስንነት አምናችሁ ተቀበሉ ሁሉን ለሚችል አምላክ ለርሱ ስፍራውን ልቀቁ፣ በቃሉ ላይ ያላችሁ እምነት ሙሉ ይሁን፣ የራሳችሁ ፈቃድ በእርሱ በእግዚአብሄር ፈቃድ ለመገዛት ፍጹም የተመቸና የተደላደለ ይሁን፣ በሙሉ ልባችሁ ለርሱ አሳብ ተሰጡ፣ ጉልበታችሁን ለርሱ፣ አሳባችሁን ለርሱ፣ ሃይላችሁን ለእርሱ፣ ሙሉ ፍቅራችሁ ለርሱ፣ ንጹህ አምልኮአችሁ ለርሱ (ከእርሱ በቀር ላለመስገድ፣ ላለመገዛት…) …
Continue reading ፍጹማን ሁኑ!
የእግዚአብሄር ቸርነት በአዲስ ኪዳን
መዝ.106:1-4 ‘’ሃሌ ሉያ፤ ቸር ነውና፥ ምህረቱም ለዘላለም ነውና እግዚአብሔርን አመስግኑ። የእግዚአብሔርን ኃይል ሥራ ማን ይናገራል? ምስጋናውንስ ሁሉ ማን ያሰማል? ፍርድን የሚጠብቁ፥ ጽድቅንም ሁልጊዜ የሚያደርጉ ምስጉኖች ናቸው።አቤቱ፥ በሕዝብህ ሞገስ አስበን፥ በመድኃኒትህም ጐብኘን’’ እግዚአብሄር የትውልድ ሁሉ አምላክ ስለሆነ በብሉይ ኪዳን ለፍጥረት ያደረገውን ቸርነት በአዲስ ኪዳንም በተመሳስይ ሁኔታ የቀጠለበት አጋጣሚ ነው አሁንም የሚታየው፣ ያለ እግዚአብሄር ፈቃድ የበላና የጠጣ …
Continue reading የእግዚአብሄር ቸርነት በአዲስ ኪዳን
የእግዚአብሄር ቸር ስጦታ
የዳዊት መዝሙር። ‘’ጻድቃን ሆይ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ለቅኖች ምስጋና ይገባል። እግዚአብሔርን በመሰንቆ አመስግኑት፥ አሥር አውታርም ባለው በበገና ዘምሩለት። አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ፤ የእግዚአብሔር ቃል ቅን ነውና ሥራውም ሁሉ በእምነት ነውና። ጽድቅንና ፍርድን ይወድዳል፤ የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች።’’(መዝ.33:1-5) እግዚአብሄር በበጎነቱና በሰጪነቱ የታወቀ አምላክ ነው፤ ከሰጪነቱ ታላቅነት የተነሳ ቸር አምላክ ይባላል፤ ሰጪነቱ ህያው አድርጎ …
Continue reading የእግዚአብሄር ቸር ስጦታ
ቅዱሳን ሁኑ!
ለህጉ መልስ ያለው ከጸጋው ዘንድ ነው ‘’…እንግዲህ ምን ይሁን? ከእነርሱ እንበልጣለንን? ከቶ አይደለም፤ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም ሁሉ ከኃጢአት በታች እንደ ሆኑ አስቀድመን ከሰናቸዋልና፤ እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፦ ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥ በአንድነትም የማይጠቅሙ ሆነዋል፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም፥ አንድ ስንኳ የለም።’’ (ሮሜ. 3:9-12) ሰው ከእግዚአብሄር ፊት ወድቆአልና ቅድስና በራሱ …
Continue reading ቅዱሳን ሁኑ!
