የአብረሃም ዘር(2…)

ባለፈው ጽሁፍ እንደተጠቀሰው የአብርሃም ዘር አብረሃም ከተለያዩ ሚስቶች የተወለዱለትን ልጆች በሙሉ የተመለከተ ቢሆንም በተለይ ግን እግዚአብሄር ለአብርሃም የገባውን የቃል ኪዳን ተስፋ የወረሰውን ዘር በይስሃቅ በኩል የተጠራውን ወገን ይመለከታል። የአብርሃም ዘር የተባለው ወገን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በገባው ቃል ኪዳን በኩል ለአዲስ ኪዳን የመዳን መንገድ እንደሆነ በእግዚአብሄር ቃል ውስጥ ተቀምጦአል። በማቴዎስ ወንጌል መጀመሪያ ላይ ለማሳየት የተሞከረው የትውልድ …
Continue reading የአብረሃም ዘር(2…)

ለችግረኛው የቆመ(1…)

እግዚአብሄር በአምላካዊ ቸርነትና በፍጹም ደግነት ለቅዱሳን መጽናናትና ድጋፍ ሆኖ የሚገለጠው ሰዎች በነርሱ ላይ ያን አመለካከትና ምግባር ማሳየት ስለማይችሉ ነው። አለም በከፋ መንፈስ ተይዛ ሳለች ልጆችዋ በጎነትን ሊያፈልቁ ስለማይችሉ ህያው አምላክ ለራሱ የቀደሳቸውን ወገኖች እንዴት ባለ ምህረት እንዲያኖር ያውቃል። የሰው ልጆች ለደግነት መስፈርታቸው የሚወዱትና የሚወዳቸው ሰው መሆኑ፣ የሚጠቅሙትና የሚጠቅማቸው ሆኖ ሲገኝም ነው። በእግዚአብሄር ፊት ደስ የሚያሰኘውን …
Continue reading ለችግረኛው የቆመ(1…)

ህግ ፈጽሞ ሊያነጻ ያለመቻሉ

እንደ አማኝና የጌታን ምህረት ተስፋ እንዳደረገ ክርስቲያን ትልቁ ፍላጎታችንና ልንደርስበት የምንፈልገው መሻታችን በእግዚአብሄር ፊት ነጽተንና ጻድቅ ሆነን መገኘት ነው፤ እግዚአብሄር በልጅነት ተቀብሎን፣ መንፈሱን ሰጥቶን የርሱን መንግስት ወራሽ እንሆን ዘንድ ነው፣ የሰውነታችን (አዲሱ ሰው የመሆናችን) መልካም መጨረሻ ይህ ነው። በዚህ አሰራር በኩል ልንደርስበት የምንሻውም ከኛነታችን ውጪ (ነጻ አውጥቶን) እግዚአብሄር አመጸኛ ሆነን እንዳይቆጥረን (ደግሞ እንዲቀበለን) እና በፊቱ …
Continue reading ህግ ፈጽሞ ሊያነጻ ያለመቻሉ

የወንጌሉ መሰረት (1…)

የወንጌሉ መሰረት ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፡፡ወንጌል የጌታን የማዳን ስራ የሚገልጥ መለኮታዊ አዋጅ ነው፤ ወንጌሉ የምስራች ሲሆን የወንጌል መነሻም መዳረሻም እሱ ሆኖ ለሰው ልጆች የማይነቃነቅና የጸና መሰረት በመሆን አስተማማኝነቱን አረጋግጦልናል፡፡ የአዲስ ኪዳን መሰረት የክርስቶስ የመስቀል ስራ ውጤት ስለሆነ ሰዎች ያን አውቀው በእምነት ይድኑ ዘንድ ለአለም ሊታወጅ የተገባው የጌታ አዋጅ ሆኖአል፤ ወንጌል የሰላም አዋጅ ስለሆነም እርሱ ተሰብኮ ሰዎች …
Continue reading የወንጌሉ መሰረት (1…)

ያለና የሚኖር (2…)

የአዲስ ኪዳን መጽሃፍ መጀመርያ፦ በመጀመርያ ቃል ነበረ ብሉይ ኪዳን ሲጀምር በመጀመርያ እግዚአብሄር ሰማይና ምድርን ፈጠረ ሲል በአዲስ ኪዳን በዮሃንስ ወንጌል መጀመሪያ ላይ በመጀመርያው ቃል ነበር ይላል። ስለዚህ በመጀመሪያው ቃል ከነበር፣ በፍጥረት አፈጣጠር ውስጥም ጅማሬውን እግዚአብሄር እንደጀመረው ካመለከተን ከፍጥረታት በፊት የነበረው ቃል የነበረው እግዚአብሄር ብቻ እንደሆነ እንመለከታለን፤ እግዚአብሄር ያለና የሚኖር መሆኑን ባወጀው መሰረት በፍጥረታት ስራው ጊዜ …
Continue reading ያለና የሚኖር (2…)

መጨረሻው ዘመን (2…)

የመጨረሻ ዘመን፡- የነገሮች ፍጻሚያ የሚመጣበት ዘመን፣ የእግዚአብሄር እቅድ የማጠናቀቂያ ዘመን፣ የእግዚአብሄር የዘላለም እቅድ መገለጫ ጅማሬ/ ዋዜማ፣ የአለም መጨረሻ፣ እግዚአብሄር በዚህ አለም የከፈተውን ፕሮግራም ማጠናቀቂያ፣ የጻድቃን አገር መገለጫ ዋዜማ፣ የዘላለም ጠላት ዲያቢሎስና አጋንንት በዘላለም ቅጣት የሚቀጡበት ፍርድ መባቻ ነው። የአለም ፍጻሜ ምልክት የሚገለጠው፦ የፍጥረቶች ማብቂያ ዘመን መድረሱን ለማሳየት፣ የእግዚአብሄር የዘላለም እቅድ መጀመሪያው ጊዜው እንደደረሰ ለምሳየት፣ እግዚአብሄር …
Continue reading መጨረሻው ዘመን (2…)

ያለና የሚኖር (1…)

‘’እግዚአብሔርም ሙሴን፦ ያለና የሚኖር እኔ ነኝ አለው፤ እንዲህ ለእስራኤል ልጆች፦ ያለና የሚኖር ወደ እናንተ ላከኝ ትላለህ አለው።’’ (ዘጸ.3:14) ያለና የሚኖር አምላክ የተባለው በራሱ የሚኖር፣ በሌላ የሚያኖር ሃይል የማይኖር፣ ለመኖር ጅማሬ የሌለው፣ ህያውነቱን የሚለካ የሌለ፣ ለህልውናው ድጋፍም መስፈርትም መመኪያም የሌለው፣ ለሌሎች መኖር መሰረት የሆነ፣ ፍጥረታት በርሱ በመፈጠራቸው ጅማሬያቸው ከርሱ የሆነ መሆኑን ያመለክታል። ይህን ታላቅ መልእክት እስራኤላውያን …
Continue reading ያለና የሚኖር (1…)

እምነት፣ተስፋና ድርጊት(3…)

ስለ እግዚአብሄር ቃል ምንነት ባለን እውቀት በኩል የተቀበልነው ትልቅ ስጦታ ቢኖር ተስፋው ነው፤ በተስፋው በኩል እግዚአብሄር በዚህ ጊዜና በዚህ ስፍራ ይህን አደርጋለሁ ብሎ ለሰዎች ቃል ይገባል። ቃሉ በዘመን ብዛት አይለወጥ፣ አያረጅ፣ አይቀየር፣አይታጠፍ ወይም አይጠፋም። ስለዚህ ይህ የእግዚአብሄር ተስፋ ጸንቶ እንደተነገረበት አውድ ትውልዶችን አልፎና አሳልፎ እስኪከናወን ያለመለወጥ ሲጸና ይታያል። አንዳንድ የእግዚብሄር ባሪያዎች የተቀበሉት የተስፋ ቃል ከነርሱ …
Continue reading እምነት፣ተስፋና ድርጊት(3…)

ህግ ሊያጸድቅ ያለመቻሉ

የህጉ ሰውን በእግዚአብሄር ፊት ለማቆም ያለመቻል ድካም ምንን ያሳየናል? – እግዚአብሄር ከህጉ የተሻለ መንገድ እንደሚከፍት ያሳያል – ህጉ ከሰው የሚጠብቀው ድርጊት፣ እንቅስቃሴና ውሳኔ እንደተጠበቀው እንዳልተሟላ ያሳያል – የሰው ልጅ ችሎታ ጎዶሎ፣ ደካማና ጽድቅን የማይሰራ መሆኑን ያሳያል – የሰው ልጅ በህግ እንደማይጸድቅ ያሳያል – እግዚአብሄር በህግ ፋንታ ጸጋን እንደሰጠ ያሳያል – ህግና ጸጋ ሁለቱም መንፈሳዊ ሲሆኑ …
Continue reading ህግ ሊያጸድቅ ያለመቻሉ

የመጨረሻው ዘመን (1…)

የመጨረሻው ዘመን የሚመጣበት ጊዜ በተለይ ለጌታ ደቀ መዛሙርት ዋና ጥያቄ ነው፦ ‘’እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው፡- ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት።’’ (ማቴ.24:3) ጌታም ለጥያቄያቸው ግልጽ መልስ ሰጥቶአል፤ በቃሉ እንደተመለከተው ከርሱ በስጋ በምድር መመላለስ ወቅት አንስቶ መጨረሻው እስከሚሆን ድረስ የሚገለጡትን ታላላቅ ነገሮች በምልክትነት ተቀምጠዋል፤ …
Continue reading የመጨረሻው ዘመን (1…)