ሐ.የጌታን ምርጫ በተመለከተ፡-እነርሱን ብቻ እንድንሰማ ጌታ እንዳዘዘ ማስተዋል ይገባል፡፡ ጌታ ኢየሱስ የሰው ልጅ በሙሉ ለእነርሱ የወንጌል ስብከት ክብር እንዲሰጥ አጥብቆ ወደ እኛ ትእዛዝ ስድዶአል፡፡ ሉቃ10:16 “የሚሰማችሁ እኔን ይሰማል፥ እናንተንም የጣለ እኔን ይጥላል፤ እኔንም የጣለ የላከኝን ይጥላል።”ሲል ተናግሮአል፡፡ ይህን ጥቅስ ካስተዋልን ጌታ ኢየሱስ እኔን የሚሰማ እናንተን ይሰማል አላለም፣ለምን? የጌታ ፍቃዱ በመረጣቸው ሀዋርያት አድሮ መስራት ስለሆነ ነው፡፡ስለዚህ …
Continue reading ቤተክርስቲያን – ማን ናት ? [church of the living God,2..]
Statuses
ወንጌልን መቀበል
በወንጌል ጉዳይ ዋነኛ ናቸው ከሚባሉት ነገሮች መሀል በወንጌል መልዕክት ውስጥ የሚገኘውን የጌታ ደህንነት ሰው እንዴት አድርጎ እየተቀበለውና እየኖረው ነው? የሚለው ነው፡፡ታላቅና ዘላለማዊ የሆነ የአምላክ እቅድ ወደ ሰዎች ሲላክ ሰዎች አቀባበላችን እንዴት ነበር? መላእክት የጌታን መወለድ በአድናቆትና በሙገሳ ሊያጅቡ ከሰማያት ወርደዋል።ነብያት ስለዚህ መዳን በትልቁ አጉልተው ተናግረዋል።ቅዱሳን በመንፈስ ሆነው ስለእርሱ አመስግነዋል። ሉቃ1:67-75 “አባቱ ዘካርያስም(የመጥምቁ ዮሃንስ አባት) መንፈስ …
Continue reading ወንጌልን መቀበል
