ጥሪና አገልግሎት (2…)

የእግዚአብሄር አሳብ ሲፈጸም፣ ‘’ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፤ ሁሉ በእርሱ በኩል እንዲያምኑ ይህ ስለ ብርሃን ይመሰክር ዘንድ ለምስክር መጣ። ስለ ብርሃን ሊመሰክር መጣ እንጂ፥ እርሱ ብርሃን አልነበረም።’’(ዮሃ.1፡5-8) እግዚአብሔር ለተለየ አገልግሎት የላከው መጥምቁ ዮሐንስ አይሁድ ሁሉ በእርሱ በኩል የተገለጠውን አሰራር ተቀብለው እንዲያምኑ እርሱ ብርሃን ስለሆነው ስለ ክርስቶስ ተልእኮና ማንነት ይመሰክር ዘንድ በትንቢት ስለእርሱ …
Continue reading ጥሪና አገልግሎት (2…)

እውነትን ፍለጋ(2..)

እግዚአብሄር ትሁት ለሆኑ በልባቸውም ለሚፈልጉት ለእነርሱ እንዲህ ይላል፦ “እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው። እግዚአብሔርን ፈልጉት፥ ትጸናላችሁም፤ ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ። ባሪያዎቹ የእስራኤል ዘር፥ ለእርሱም የተመረጣችሁ የያዕቆብ ልጆች ሆይ፥ የሠራትን ድንቅ አስቡ፥ ተአምራቱንም የአፉንም ፍርድ። እርሱ እግዚአብሔር አምላካችን ነው፤ ፍርዱ በምድር ሁሉ ነው። ቃል ኪዳኑን ለዘላለም፥ እስከ ሺህ ትውልድ ያዘዘውን ቃሉን አሰበ፥ ለአብርሃም ያደረገውን፥ ለይስሐቅም የማለውን፤ ለያዕቆብ …
Continue reading እውነትን ፍለጋ(2..)

ጥሪና አገልግሎት(1…)

ጥሪ ለእግዚአብሄር አገልግሎትና ለመንግስቱ ወራሽ የመሆን ግብዣን ቢያጠቃልልም በተለይ ለእግዚአብሄር ስራ ለመለየት ከእግዚአብሄር ዘንድ የሚመጣ ግብዣ ግን የወንጌሉ አገልጋይ ከመሆን ጋር ይያያዛል። እግዚአብሄር በብሉይ ኪዳን ውስጥ ለመንግስቱ የተጠሩ የእስራኤል ህዝብን ከግብጽ ምድር አውጥቶ ወደ ተስፋይቱ ምድር አፍልሶአቸዋል። ይህም በአዲስ ኪዳን ከአለም ወጥተው ወደ እግዚአብሄር መንግስት ለሚፈልሱ የእግዚአብሄር ልጆች ምሳሌ ነበረ። እግዚአብሄር እስራኤላውያንን ከግብጽ ምድር እንዳወጣ …
Continue reading ጥሪና አገልግሎት(1…)

እውነትን ፍለጋ(1..)

“ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? የአባቶቻችንን ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?” (ሚል.2:10) አንድ አምላክ የፈጠረን መሆኑን መናገር በአንደበት ከመግለጽ ባለፈ አለማትን በሞላ የምንመረምርበትና የምናይበት የቃል ምስክር ነው። በቃሉ በኩል አለምን ለሚመለከተው ብዙ ነገር ያይበታል፣ የሚያጸና እውቀት ይገበይበታል፣ እውነትን የሚሻም ከሆነ ጥልቅና ሰፊ እውቀት ያገኝበታል። በአለማት ውስጥ ምን …
Continue reading እውነትን ፍለጋ(1..)

መልአክ የሚያሳርግ መሰውያ

እግዚአብሄርን የሚጸየፈው መስዋእት አለ፣ እግዚአብሄር የማያውቀው መስዋእትም አለ፣ ደግሞ እግዚአብሄር የሚቀበለው መስዋእት አለ (ይህን መስዋእት መልአክ ራሱ ይዞት ወደ ሰማይ ያርጋልና ታላቅ መስዋእት ነው) “ማኑሄም የፍየሉን ጠቦትና የእህሉን ቍርባን ወስዶ በድንጋይ ላይ ለእግዚአብሔር አቀረበው። መልአኩም ተአምራት አደረገ፥ ማኑሄና ሚስቱም ይመለከቱ ነበር። ነበልባሉም ከመሠዊያው ላይ ወደ ሰማይ በወጣ ጊዜ የእግዚአብሔርም መልአክ በመሠዊያው ነበልባል ውስጥ ዐረገ፤ ማኑሄና …
Continue reading መልአክ የሚያሳርግ መሰውያ

ልክ ለልከኝነት(2…)

ልክ የመጠን ዳርቻ እንደመሆኑ ነገሮች ከልክ እንዳያልፉብን ብንጠነቀቅ ልክ ነን። የኛ የሆኑ ነገሮቻችንና የሌሎችም ነገሮች ጨምሮ ከልካቸው መስመር እንዳያልፉ እንደሚያሳስብ ቀጥሎም ማየት እንችላለን፤ በእርግጥ እነርሱን ማወቅ ለሚዛናዊ ህይወት ይጠቅማል፦ • የቅጣት ልክ 2ቆሮ.2:5-7 “ነገር ግን ማንም አሳዝኖ ቢሆን፥ እንዳልከብድባችሁ፥ በክፍል ሁላችሁን እንጂ እኔን ያሳዘነ አይደለም። እንደዚህ ላለ ሰው ይህ ከእናንተ የምትበዙት የቀጣችሁት ቅጣት ይበቃዋልና እንደዚህ …
Continue reading ልክ ለልከኝነት(2…)

ልክ ለልከኝነት(1…)

የህይወታችን መሰርት ጌታ ኢየሱስ ነው፣ ደግሞም የመንፈሳዊ ህይወታችን እድገት ልክም ነው፤ ወደዚያ ልክ ለመድረስ ሁሌም እየተሰራን እስከ ፍጻሜ እንጓዋዛለን። ወደ እርሱ ሙላት እንዘረጋለን እንጂ ሙላቱን የሚፈጽመው እርሱ ራሱ ነው። የጀርባ ታሪካችን የሚያውቅ፣ ልካችንና መድረሻችን የሚያይ አምላክ ትክክለኛው ደረጃ እስክንደርስ በመንፈሱ እየሰራ በጸጋው እየደገፈና እያስተካከለ ያኖረናል። የቃሉ ውሃ-ልክ የእኛን መንፈሳዊ ሚዛን የሚያስተካክልና ወደ ልኩ የሚወስድ ብቸኛው …
Continue reading ልክ ለልከኝነት(1…)

ነጻ የወጣ ህዝብ[3…]

የማሰር ስልጣኖች በማይታዘዙ ዜጎች ላይ የሚያርፍ ቅጣት አለ፣ ይህ የማንኛውም ሃገረ- መንግስት ድንጋጌ ነው። የምድር መንግስታት ህግ አውጥተው ዜጎችን በዚያ ካላስተዳደሩ ምድር ሰላም አታገኝም፤ በዚህ ምክኒያት የትኞቹም ዜጎች ለሚገዙለት መንግስት ሊታዘዙ የግድ ሆኖአል። የእግዚአብሄር ወገኖችን ካየን እነርሱ በምድር ሳሉ የሰማይ መንግስት ዜጎች ብቻ ሳይሆኑ የምድር መንግስትም ጭምር እንደሆኑ ማስተዋል ይገባቸዋል። ስለዚህ እነርሱንም የምድር መንግስት ህግ …
Continue reading ነጻ የወጣ ህዝብ[3…]

የእግዚአብሄር መገለጥ፦ምንና ለምን(3…)

የመገለጡ ምክኒያት ስለሰው ጥቅም መሆኑ ዋነኛው ምክኒያት ነው፦ – በእይታ ውስጥ መገኘት እግዚአብሄርን ያየ አንድ ስንኩዋ የለም የሚል እርግጠኛ የእግዚአብሄር ቃል እያለ እንዲሁ በሆነ ስፍራ ”አየነው” የሚል ተቃራኒ የሚመስል ቃል ብናገኝ ግርታ መፈጠሩና መደናገር ሊሆን ግድ ነው የሚሆነው፤ ሆኖም ከመለኮታዊው እቅድ አንጻር የሚያስደንቅ ሊሆን አይችልም፤ ዋናው ነገር ግን የማይዋሽ እግዚአብሄር የተናገረውን ሁሉ በራሱ መንገድ ሊገልጠው …
Continue reading የእግዚአብሄር መገለጥ፦ምንና ለምን(3…)

እውቀተ መለኮት(2…)

ካለፈው የቀጠለ… የእግዚአብሄር እውቀት የእግዚአብሄርን ህልውና ያበስራል፤ አሰራሩን ይናገራል፤ አምላክነቱን ያውጃል። በእግዚአብሄር እውቀት መሰረት ላይ ያልቆሙ የሰው ልጆች ከእግዚአብሄር ስራ ጋር ይጋጫሉ፤ ባለማወቃቸው ጠንቅ ስህተት ትይዛቸዋለች፤ ለእግዚአብሄርም ቅጣት አሳልፋ ትሰጣለች፦ “እግዚአብሔር እንዴት ያውቃል? በልዑልስ ዘንድ በውኑ እውቀት አለ? ይላሉ። እነሆ፥ እነዚህ ኃጢአተኞች ይደሰታሉ፥ ሁልጊዜም ባለጠግነታቸውን ያበዛሉ።”(መዝ.73:11-12) ይህ በጎ ያልሆነ አሳብ የተፈጠረው ባለማወቅ ምክኒያት በመሆኑ ባልሆነ …
Continue reading እውቀተ መለኮት(2…)