ባለጸጋ አምላክ በስጋ ሲገለጥ ቃሉ እንዳለው፦ ‘’ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን። … እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።’’ ይላል (ዮሃ.1:14፣16,17)። ባለጸጋ አምላክ ከየትኛውም ፍጥረት መጀመሪያ አስቀድሞ፣ ማንም ሳይኖር ቃል የሆነ አምላክ …
Continue reading በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)
ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(7… )
ብቸኛውና ፍጹሙ ሃይማኖት መለኮታዊ ምንጭ ስላለው ከአህዛብ እምነት የተለየ ስራ ይሰራል፣ የተለየ ባህሪም ያለው ነው፤ ይህ ሃይማኖት በጌታ መገለጥ ፍጹ ሆኖ ልስ ልጆች ተሰጥቶአል ስለዚህ ይህ ሃይማኖት ወደ እኛ ሲመጣ፦ 1.አዲስ ስርአትን ያበስራል በብሉይ ኪዳን የነበሩት እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሄር ፊት የሚቀርቡበትን መንገድ ለውጦ በአዲስ መንገድ በመተካት የአብረሃምን እምነት ፍጹም የሚያደርግ ስርአት በጌታ ተገልጦአል። አስቀድሞም ቢሆን …
Continue reading ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(7… )
መንፈሳዊ ድካም(1… )
መዝ.107:11-13 ‘’የእግዚአብሔርን ቃል ስለ ዐመፁ፥ የልዑልንም ምክር ስለ ናቁ፥ ልባቸው በድካም ተዋረደ፤ ታመሙ የሚረዳቸውም አጡ። በተጨነቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፥ በመከራቸውም አዳናቸው።’’ በእግዚአብሄር ላይ አመጽ የሚሆነው በእግዚአብሄር ምክር ሳንሄድ ስንቀር፣ ተግሳጹን ንቀን ችላ ስንል፣ ማስጠንቀቂያውን ምናምን ስናደርግ ነው። ይህን ባደረግንበት በፈንታው ግን በግልጽ ወይም በስውር የሚመጣ መከራ ያገኘናል፤ በግልጽ በስጋችን ላይ በሚሆን የተለያየ ህመም፣ ደዌ …
Continue reading መንፈሳዊ ድካም(1… )
ያለጊዜው አትፍረዱ(1… )
እግዚአብሄር ሁሉን የፈጠረው ነገሩ ከሚኖርበት ጊዜና ስፍራ አንጻር ነው፣ ስለዚህ ምንም በርሱ የተፈጠረ ነገር ይኑር እንደተጀመረ ሁሉ እርሱ ባለው ጊዜና በወሰነው ስፍራ ይፈጸማል፣ እርሱ በፈቀደው ስፍራ ይኖራል ያበቃልም ፣ ይህ የማይሻር እውነት አማኞች ሊጠብቁት የተገባ ነው፦ ‘’ስለዚህም በጨለማ የተሰወረውን ደግሞ ወደ ብርሃን የሚያወጣ የልብንም ምክር የሚገልጥ ጌታ እስኪመጣ ድረስ ጊዜው ሳይደርስ አንዳች አትፍረዱ፤ በዚያን ጊዜም …
Continue reading ያለጊዜው አትፍረዱ(1… )
የእግዚአብሄር የተሻለው ነው (2…)
የአብረሃም አምላክ የሆነ እግዚአብሄር ብርቱ አምላክ ሲሆን ለሰው ደግሞ ያለው አሳብ በጎ ነው፣ የሰው አሳብ ወደ ጥፋት እየሆነ ባለበት በዚህ ዘመን እንኩዋን በመንገዱ ሁሉ በጎ ነው፣ በሚያደርግልን በስጦታው በጎ ነው፣ በራሳችን አውቀናል እያልን በምርጫዎች ብንሞላም ከኛ ይልቅ የተሻለውን የሚያውቅልን እርሱ ብቻ ነው። በእምነት ማጣት ምክኒያት እግዚአብሄር በገለጠልን እውነት ያለመርጋት ስለሚታይብን እንጂ ከርሱ የምንቀበለው እውነት ትልቅ …
Continue reading የእግዚአብሄር የተሻለው ነው (2…)
አለማዊነት(3..)
ስለ አለም ማወቅ ያለብንን ነገር ከመሰረቱ አንስቶ በሙሉ እውቀትና ማስረጃ ገልጦ የሚያሳውቀን የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ ብቻ ነው፤ የሚከተለው ቃል ታላቅ ነገር ይናገራል? ‘’ዓለሞች በእግዚአብሔር ቃል እንደ ተዘጋጁ፥ ስለዚህም የሚታየው ነገር ከሚታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን።’’ (እብ. 11:3 ) ቃሉ ከአንድ በላይ ብዛት ያላቸው ዓለሞች እንዳሉ በማስረዳት እነርሱም በእግዚአብሄር ቃል እንደተዘጋጁ ያሳያል። እነዚህ አለማት የሚታዩ ፍጥረታት ሲሆኑ …
Continue reading አለማዊነት(3..)
በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)
ባለጸጋ አምላክ በስጋ ሲገለጥ ቃሉ እንዳለው፦ ‘’ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን። … እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።’’ ይላል (ዮሃ.1:14፣16,17)። ባለጸጋ አምላክ ከየትኛውም ፍጥረት መጀመሪያ አስቀድሞ፣ ማንም ሳይኖር ቃል የሆነ አምላክ …
Continue reading በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)
ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(7… )
ብቸኛውና ፍጹሙ ሃይማኖት መለኮታዊ ምንጭ ስላለው ከአህዛብ እምነት የተለየ ስራ ይሰራል፣ የተለየ ባህሪም ያለው ነው፤ ይህ ሃይማኖት በጌታ መገለጥ ፍጹ ሆኖ ልስ ልጆች ተሰጥቶአል ስለዚህ ይህ ሃይማኖት ወደ እኛ ሲመጣ፦ 1.አዲስ ስርአትን ያበስራል በብሉይ ኪዳን የነበሩት እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሄር ፊት የሚቀርቡበትን መንገድ ለውጦ በአዲስ መንገድ በመተካት የአብረሃምን እምነት ፍጹም የሚያደርግ ስርአት በጌታ ተገልጦአል። አስቀድሞም ቢሆን …
Continue reading ብቸኛና ፍጹም ሀይማኖት(7… )
አለማዊነት(2..)
በዳኑ ሰዎች ላይ ያሉ ተግዳሮቶች በብዙ አቅጣጫ የሚታዩ ሲሆን ተግዳሮቶቹም በዋናነት ለመንፈሳዊ ህይወት ችግሮች ሆነው የሚኖሩ ናቸው። ነፍሳት በጌታ ኢየሱስ ቤዛነት ብቻ ከጥፋት በመዳን ህያዋን ሲሆኑ ቤዛነትን በሰጣቸው ጌታ ታምነው መኖር እንዲገባቸው የዳኑበት መሰረት ያሳያል። ሰዎች ንስሐ ስንገባ፣ ኃጢአታችንን ስንተው፣ ክርስቶስን በልባችን ስንቀበልና በዳግም ልደት ከውሃና ከመንፈስ ስንወለድ በእውነት ድነናል፤ አሁንም ግን በህይወት ዘመናችን ስንኖር …
Continue reading አለማዊነት(2..)
ጸጋ የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ (1…)
‘’የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ አውቃችኋልና፤ ሀብታም ሲሆን፥ እናንተ በእርሱ ድህነት ባለ ጠጎች ትሆኑ ዘንድ ስለ እናንተ ድሀ ሆነ።’’ (2ቆሮ.8:9) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተገለጠው በእግዚአብሄር ፊት ብቁ አድርጎ የሚያቆመንን ጸጋ ሊሰጠን ነበር፤ ጸጋው ዋጋ የማይተመንለት፣ ሰዋዊ ያልሆነ መለኮታዊ ቸር ስጦታ ነው፤ እምነታችንም የሚጸናው ይህን መለኮታዊ ስጦታ በመረዳትና በመቀበል ላይ ነው። ቃሉም ሲናገር፦ ‘’እኛ ሁላችን ከሙላቱ …
Continue reading ጸጋ የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ (1…)
