• እግዚአብሄር የሰራውን የሚያስቡና የሚያመሰግኑ የሚያስተውሉት ናቸው፡፡ ቃሉም በኢዮ.36:24-25 ውስጥ ሲናገር ”ሰዎች የዘመሩትን ሥራውን ታከብር ዘንድ አስብ። ሰዎች ሁሉ ተመልክተውታል፤ ሰውም ከሩቅ ያየዋል።” ይላል፡፡ ሰዎች በራሳቸው ስራ እንዳይመኩ፣ ነገረ ግን መመካት ካለባቸው በእርሱ ስራ ብቻ እንዲሆን እርሱ በምድር ላይ ተገልጦአል፡፡ በማቴ.1:23 ”እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ….” ተብሎ ተጽፎአል፡፡ ምን ሊሰራ እንደተገለጠም ሲናገር፡- ”…ልጅም ትወልዳለች፤ …
Continue reading ምን እንስራ?[2…]
ራሳችሁን አትስሙ[4…]
ማምለጥ የምትፈልጉ የእግዚአብሄር ህዝብ! • የሚሰማኝ ትክክል ነው በሚል እርግጠኛ ሆናችሁ ለስሜታችሁ እጅ አትስጡ/ ሙሉ በሙሉ አትቀበሉ፡፡ በውሎአችሁ ውስጥ ስሜታችሁ ወዴት ይመላለስ ኖሮአል? የተነካችሁበት ሁኔታ እንደማይገዛችሁ እርግጠኛ ናችሁ? ወይስ የአሳባችሁ ክልል በማን ሲጎበኝ ነበር (በአለም፣ በስጋ፣ በተለያየ መንፈስም ሊሆን ይችላል)፣ ምንስ ሲይዝና ሲጨብጥ፣ የቱንስ መንፈስ ሲያስተናግድ ዋለ? • ውስጣችሁ የሚመላለሰውን ድምጽ በጥድፊያ አሜን አትበሉት፣ በተለያየ …
Continue reading ራሳችሁን አትስሙ[4…]
የፍቅር ግዛቶች[3..]
”ፍቅርም እንደዚህ ነው፤ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ እንደ ወደደን ስለ ኃጢአታችንም ማስተስሪያ ይሆን ዘንድ ልጁን እንደ ላከ እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው አይደለም። ወዳጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ አድርጎ ከወደደን እኛ ደግሞ እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባናል። እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም፤ እርስ በርሳችን ብንዋደድ እግዚአብሔር በእኛ ይኖራል ፍቅሩም በእኛ ፍጹም ሆኖአል።” (1ዮሐ.4:10-12) ፍቅርን ስናስብ የማንነቱ ነገር/ እርሱ ማን …
Continue reading የፍቅር ግዛቶች[3..]
ቸል ባይ ተዋጊ[2…]
ቸል ባይ ተዋጊ አስቀድሞ ራሱን ያስጠቃል፤ ትጥቁን ስለማይጠብቅ፣ ራሱን በአግባቡ ስለማያሰማራ፣ በንቃትና በጥንቃቄ ስለማይመላለስ እንዲሁም ቸልተኝነት ስለሚያበዛ ድንገት ጠላት ይጎዳዋል፡፡ ከራሱ አልፎም የተደገፈው ወገኑን የሚያስጠቃ ስህተት ይፈጽማል፤ ሀላፊነቱን ባለመጠበቅ፣ የተጣለበትን አደራ ባለማቆየትና ለባልንጀራው መከታ ባለመሆን ለጠላት ያጋልጣል፡፡ የምድራዊ ሀይል ከላይ እንዳለው አይነት ሽንፈት ላለማስተናገድ ሲል ቢያንስ ወደ ውጊያ የሚልከውን ወታደር ሃላፊነት/ሸክም ይሰጠዋል፤ ወታደሩ ደግሞ በተመደበበት …
Continue reading ቸል ባይ ተዋጊ[2…]
ስራውን አስብ[1…]
ስራውን አስብ! • እግዚአብሄር በግልህ ህይወት የሰራውን፣ • እግዚአብሄር ለመላው የሰው ልጅ/ለአለሙ ሁሉ የሰራውን፣ • እግዚአብሄር በየዘመናቱ የሰራውንና የገለጠውን፣ • እግዚአብሄር ከዘላለም አቅዶ በአዲስ ኪዳን የፈጸመውን፣ • እግዚአብሄር በአለም ፍጻሜ በዘላለማዊ መንግስቱ ሊገልጠው ያለውን፡፡ ስራው በትክክል ገብቶን ከሆነ ለልባችን የዝማሬና የቅኔ ምንጭ ይሆናል፡- በእያንዳንዳችን ህይወት የሰራው ስራ አስገርሞን፣ አለምን የተመለከተበት ርህራሄ ደንቆን፣ ከብዙ ዘመናት አስቀድሞ …
Continue reading ስራውን አስብ[1…]
ምንስ ልስማ?[3…]
ብዙ የሚሰሙ ድምጾች በተለያየ አይነት መንገድ ከተለያየ ምንጭ ፈልቀው ወደ እኛ ይደርሳሉ፡፡ ቢሆንም ከሁሎቹም ድምጾች በተለየ የእግዚአብሄርን ድምጽ ቦታና ትኩረት ልንሰጥ የሚገባው ነው፡፡ ለዚህ ውሳኔ ዋናው ምክኒያት የሚሆነው የድምጹ ባህሪ ከሌሎቹ የተለየ ስለሆነ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ድምጽ ከሌሎች ድምጾች የሚለይበት ዋና ባህሪያት አሉ፡- የእግዚአብሄር ድምጽ ማንኛውንም ድምጽ ይልቃል፣ ይሽራል፣ ያነሳል ያጠፋልም፤ ምክኒያቱም ድምጹ የፈጣሪ ድምጽ በመሆኑ፡፡ …
Continue reading ምንስ ልስማ?[3…]
የፍቅር ግዛቶች [2…]
ስለ ፍቅር፡- ፍቅር የሚባል ስጦታ ከመለኮት የመነጨና ልዩ ባህሪ ያለው፣ ከነገሮቻችን መሀል ከፍ ያለ የተሰጠን የማንነታችን ገዢ ነው፡፡ እግዚአብሄር የሰጠን ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ አእምሮን ያልፋል፣ የልብ ፈቃድን ያልፋል፣ የነፍስ ምኞትን ያልፋል፣ ከመንፈስ ይዘትም ይልቃል፡፡ የእግዚአብሄር ፍቅር ሲገባ ሁሉ ነገራችንን ያሸንፋል፣ ይቆጣጠራልም፡፡ እውነተኛ ፍቅር ልብ፣ አእምሮና አሳብን በመግዛትና ወደ ፈለገው አቅጣጫ በመምራት የደስታ ስሜትን በሁለንተናችን ያፈልቃል፡፡ …
Continue reading የፍቅር ግዛቶች [2…]
እስራኤልም ወደ ያእቆብ
እስራኤል ወደ ያእቆብ ወይስ ያእቆብ ወደ እስራኤል ነበር ለውጡ ? ወንድሙን ያታለለው ያእቆብ የእግዚአብሄርን አላማ ያስፈጽም ዘንድ ማንነቱ በእግዚአብሄር ተቀይሮ ስሙ እስራኤል ተብሎ ነበር፡፡ አባቱን ሳይቀር በመመሳሰል ያሳተው ይህ ያእቆብ በፈቃዱ ብኩርናውን ካቃለለው ከወንድሙ ከኤሳው የፈለገውን ብኩርና በወጥ ገዝቶ ይቀበል እንጂ የፈጸመው አመጽ ችግር ላይ የሚጥለው ነበር፤ በወቅቱ አባቱና እናቱ ስለራሩለት ብቻ ከተግሳጽ አምልጦአል፡፡ እግዚአብሄር …
Continue reading እስራኤልም ወደ ያእቆብ
ባለመቻል ማንከስ/ማነስ
ያለመቻል አቅም ማጣት፣ መጉደል፣ ማንከስ፣ ወደ ሁዋላ ማለት፣ ፍጥነት መቀነስ፣ ጥንቃቄ ያለማድረግ፣ በመሳሰለው ነገር ይገለጣል፡፡ አቅም ያጣንባቸው ጊዜያቶች በውስጣችን ያለውን አሳብ ወይም ራእይ እንዳንፈጽም ወደ ሁዋላ ይጎትቱናል፣ ወይም እቅዳችንን እንዳናከናውን ያደርጉናል፡፡ አቅማችን በራእያችን ልክ ወይም ከዚያም በላይ ካልሆነ ልንደርስበት የምንፈልገው ግብ ይርቃል፡፡ አንዳንዴ አቅም ማጣት በጥበብ ቢያዝ ችግሩ ሊታለፍ ይችል ይሆናል፤ ሆኖም በውስጥ የማይኖር እምቅ …
Continue reading ባለመቻል ማንከስ/ማነስ
ለማን ብዬ ልስማ?[2…]
ለማን ብዬ ልስማ – ለማን ብዬ ልሰማ ነው፣ ለራሴ ስል ካልሆነ፡፡የሚያጠፋኝ ብዙ ብዙ ነገር በአለም ውስጥ ስላለ እራሴን ለማዳን ስል ለራሴ ብዬ ቃሉን ልሰማ ተገቢ ነው፤ አለፍ ሲል ደግሞ ሌሎችን አድን ዘንድም ስለሚባለው ነገር ተጠንቅቄ ልሰማ ተገቢ ነው፣ ጠንቅቆ ያለመስማት ሰሚውንም አድማጩንም እኩል የሚያጠፋበት ጊዜ ስላለ ማለት ነው፡፡ በአለም ውስጥ የሚሰሙት እጅግ የበዙ፣ የተወሳሰቡና ሊያጠፉ …
Continue reading ለማን ብዬ ልስማ?[2…]
