በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)

ባለጸጋ አምላክ በስጋ ሲገለጥ ቃሉ እንዳለው፦ ‘’ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን። … እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።’’ ይላል (ዮሃ.1:14፣16,17)። ባለጸጋ አምላክ ከየትኛውም ፍጥረት መጀመሪያ አስቀድሞ፣ ማንም ሳይኖር ቃል የሆነ አምላክ …
Continue reading በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)

በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)

ባለጸጋ አምላክ በስጋ ሲገለጥ ቃሉ እንዳለው፦ ‘’ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን። … እኛ ሁላችን ከሙላቱ ተቀብለን በጸጋ ላይ ጸጋ ተሰጥቶናልና ሕግ በሙሴ ተሰጥቶ ነበርና፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ ሆነ።’’ ይላል (ዮሃ.1:14፣16,17)። ባለጸጋ አምላክ ከየትኛውም ፍጥረት መጀመሪያ አስቀድሞ፣ ማንም ሳይኖር ቃል የሆነ አምላክ …
Continue reading በጸጋ ላይ ጸጋ ይጨመር ዘንድ (2…)

ጸጋ የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ (1…)

‘’የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ አውቃችኋልና፤ ሀብታም ሲሆን፥ እናንተ በእርሱ ድህነት ባለ ጠጎች ትሆኑ ዘንድ ስለ እናንተ ድሀ ሆነ።’’ (2ቆሮ.8:9) ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተገለጠው በእግዚአብሄር ፊት ብቁ አድርጎ የሚያቆመንን ጸጋ ሊሰጠን ነበር፤ ጸጋው ዋጋ የማይተመንለት፣ ሰዋዊ ያልሆነ መለኮታዊ ቸር ስጦታ ነው፤ እምነታችንም የሚጸናው ይህን መለኮታዊ ስጦታ በመረዳትና በመቀበል ላይ ነው። ቃሉም ሲናገር፦ ‘’እኛ ሁላችን ከሙላቱ …
Continue reading ጸጋ የኢየሱስ ክርስቶስን ቸር ስጦታ (1…)

መንገዱን እየተነጋገርን እየተረዳንም

መንገድ መንገድ ስንል ምክኒያቱ ምድር ላይ የተዘረጋ አንድ በአቅጣጫ የሚመራ የጉዞ መስመር ላይ ለማተኮር አይደለም። ምድር ላይ በተዘረጋው መንገድ ላይ እለት እለት እንመላለሳለን፣ ይህ አዲስ ነገር አይደለም፣ ምስጢርም የለውም። በመንፈሳዊ ቋንቋ ውስጥ መንገድ ተብሎ ስለሚጠራው በምድራዊው መንገድ ስለተመሰለው ነው እዚህ ላይ የምናነሳው። በዚህ ርእስ ደጋግመን ብንነጋገር ጠቃሚ ነው፣ በየጊዜው መለስ ብለን ብናተኩርበት ተገቢም ነው፣ ምክኒያቱ …
Continue reading መንገዱን እየተነጋገርን እየተረዳንም

የመስቀሉ ቃል አጽንኦት (3..)

2.የመስቀሉ ቃል ተስፋ አለበት ክርስቶስ ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሞቶ እንደሚያድነን በብሉይ ኪዳን መጽሃፍት ላይ ተስፋ ተሰጥቶ ነበር፣ ይህንንም በተለያየ መንገድ አመልክቶአል። መጥቶ ያድናችሁዋል የተባለውም በመስቀሉ ላይ ዋጋ የሚከፍል በመሆኑ ነው። በኢሳ.25:6-12 ላይ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር አንድ ቀን ለእስራኤል ሕዝብ ክርስቶስ በሚሰቀልበት ተራራ ላይ አለም ሳይፈጠር ያቀደውን አስደናቂ የማዳን ስራውን እንደሚገልጥ ተስፋ ይሰጣል፤ ያም የደህንነት መስዋእት …
Continue reading የመስቀሉ ቃል አጽንኦት (3..)

የመስቀሉ ቃል አጽንኦት (2..)

የመስቀሉ ቃል የመስቀሉ ቃል የወንጌል ማእከላዊ መልእክት ሆኖ ሳለ የበዙ አስተማሪዎች ያን ባለማስተዋል ትኩረታቸውን ወደ ሌላ አድርገው በደህንነት ትምህርት ላይ ብዙ ሰዋዊና አጋንንታዊ ትምህርቶች ጣልቃ እንዲገቡ ምክኒያት ሆነዋል። በሌላ በኩል በሃዋርያቱ በኩል ለአለም የደረሰው ወንጌል ያለመቀያየር እንዲቀጥል ከመስራት ይልቅ በተለያዩ ትምህርቶች እንዲበረዝ፣ በወግና በስርአት እንዲታሰር አድርገዋል። የመስቀሉ ቃል በትክክል በሚሰበክበት ስፍራ ሁሉ ነፍሳት ወደ ጌታ …
Continue reading የመስቀሉ ቃል አጽንኦት (2..)

የመስቀሉ ቃል አጽንኦት (1..)

የመስቀሉ ቃል ክርስቶስ የመሰቀሉ አዋጅ ቃል ነው፤ ወደ ቃሉ ውስጥ በጥልቀት ስንመለከት ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ስራ የምስራቹን የሚናገረው የመጽሃፍ ቅዱስ ክፍል በሙሉ ነው፤ የመስቀሉ ቃል የእግዚአብሄርን የማዳን ስራ የሚያውጅ ቃል እው፤ በመስቀሉ ቃል ሃጢያተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደዚህ አለም መምጣቱ ተበስሮአል። የመስቀሉ ቃል የገዛ ወገኖቹን ሊያድን ወደነርሱ በስጋ መምጣቱን ያስረዳል። የመስቀሉ ቃል ክርስቶስ ባፈሰሰው …
Continue reading የመስቀሉ ቃል አጽንኦት (1..)

እውነትን ፍለጋ(2..)

እግዚአብሄር ትሁት ለሆኑ በልባቸውም ለሚፈልጉት ለእነርሱ እንዲህ ይላል፦ “እግዚአብሔርን የሚፈልግ ልብ ደስ ይበለው። እግዚአብሔርን ፈልጉት፥ ትጸናላችሁም፤ ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ። ባሪያዎቹ የእስራኤል ዘር፥ ለእርሱም የተመረጣችሁ የያዕቆብ ልጆች ሆይ፥ የሠራትን ድንቅ አስቡ፥ ተአምራቱንም የአፉንም ፍርድ። እርሱ እግዚአብሔር አምላካችን ነው፤ ፍርዱ በምድር ሁሉ ነው። ቃል ኪዳኑን ለዘላለም፥ እስከ ሺህ ትውልድ ያዘዘውን ቃሉን አሰበ፥ ለአብርሃም ያደረገውን፥ ለይስሐቅም የማለውን፤ ለያዕቆብ …
Continue reading እውነትን ፍለጋ(2..)

እውነትን ፍለጋ(1..)

“ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? የአባቶቻችንን ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?” (ሚል.2:10) አንድ አምላክ የፈጠረን መሆኑን መናገር በአንደበት ከመግለጽ ባለፈ አለማትን በሞላ የምንመረምርበትና የምናይበት የቃል ምስክር ነው። በቃሉ በኩል አለምን ለሚመለከተው ብዙ ነገር ያይበታል፣ የሚያጸና እውቀት ይገበይበታል፣ እውነትን የሚሻም ከሆነ ጥልቅና ሰፊ እውቀት ያገኝበታል። በአለማት ውስጥ ምን …
Continue reading እውነትን ፍለጋ(1..)

የእግዚአብሄር መገለጥ፦ምንና ለምን(3…)

የመገለጡ ምክኒያት ስለሰው ጥቅም መሆኑ ዋነኛው ምክኒያት ነው፦ – በእይታ ውስጥ መገኘት እግዚአብሄርን ያየ አንድ ስንኩዋ የለም የሚል እርግጠኛ የእግዚአብሄር ቃል እያለ እንዲሁ በሆነ ስፍራ ”አየነው” የሚል ተቃራኒ የሚመስል ቃል ብናገኝ ግርታ መፈጠሩና መደናገር ሊሆን ግድ ነው የሚሆነው፤ ሆኖም ከመለኮታዊው እቅድ አንጻር የሚያስደንቅ ሊሆን አይችልም፤ ዋናው ነገር ግን የማይዋሽ እግዚአብሄር የተናገረውን ሁሉ በራሱ መንገድ ሊገልጠው …
Continue reading የእግዚአብሄር መገለጥ፦ምንና ለምን(3…)